የኮንጎ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር የካቢኔ አባላትን ጨምሮ ለፕሬዝዳንቱ የሥራ መልቀቂያ አቀረቡ

የኮንጎ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር የካቢኔ አባላትን ጨምሮ ለፕሬዝዳንቱ የሥራ መልቀቂያ አቀረቡ
የኮንጎ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር የካቢኔ አባላትን ጨምሮ ለፕሬዝዳንቱ የሥራ መልቀቂያ አቀረቡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.04.2026
ሰብስክራይብ
የኮንጎ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር የካቢኔ አባላትን ጨምሮ ለፕሬዝዳንቱ የሥራ መልቀቂያ አቀረቡ

​በጠቅላይ ሚኒስትር አናቶል ኮሊኔት ማኮሶ የሚመራው መንግሥት፣ ፕሬዝዳንት ዴኒ ሳሱ ንጌሶ ዳግም መመረጣቸውን ተከትሎ የሥራ መልቀቂያ ማቅረቡን ከሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት የወጣው መግለጫ አመላክቷል።

​ ፕሬዝዳንቱ የጠቅላይ ሚኒስትራቸውን የሥራ መልቀቂያ መቀበላቸውንም መግለጫው ጠቅሷል። ይህ እርምጃ ከፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በኋላ የተለመደ አሰራር ሲሆን፣ ፕሬዝዳንቱ ለአዲሱ የሥልጣን ዘመናቸው አዲስ የመንግሥት ቡድን እንዲያዋቅሩ እድል ይሰጣል።

ዴኒ ሳሱ ንጌሶ ሀገሪቱን ለቀጣይ አምስት ዓመታት ለመምራት ለአምስተኛ ጊዜ የቃለ መሐላ ሥነ-ስርዓታቸውን ባለፈው ሐሙስ ፈጽመዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0