የኢራንን የኒውክሌር ክምችት አሳልፎ መስጠት በድርድር ላይ የሚቀርብ አማራጭ አይደለም - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

ሰብስክራይብ

የኢራንን የኒውክሌር ክምችት አሳልፎ መስጠት በድርድር ላይ የሚቀርብ አማራጭ አይደለም - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

​የኢራንን የበለጸገ የዩራኒየም ክምችት ለአሜሪካም ሆነ ለማንኛውም ሌላ ሀገር አሳልፎ የመስጠት ጉዳይ አሁን ባለውም ሆነ ባለፉት ድርድሮች ላይ ተነስቶ እንደማያውቅ የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እስማኤል ባጋይ ተናግረዋል።

​ይህ አማራጭ በኢራን የድርድር አጀንዳ ውስጥ የሌለ መሆኑን የጠቀሱት ቃል አቀባዩ፣ የሀገሪቱ ጽኑ አቋም የኒውክሌር ግኝቶቿን በራሷ ግዛት ውስጥ ጠብቃ ማቆየት እንደሆነና በዚህ ረገድ የሚሰነዘሩት ጥያቄዎች ሙሉ በሙሉ ውድቅ መሆናቸውን አክለው ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0