https://amh.sputniknews.africa/20260420/3811102.html
የአፍሪካ ሕብረት የሰላምና ደህንነት ምክር ቤት የኢትዮጵያ የሰው ሠራሽ አስተውሎት አቅም በክልላዊ ደረጃ እንዲስፋፋ ጥሪ አቀረበ
የአፍሪካ ሕብረት የሰላምና ደህንነት ምክር ቤት የኢትዮጵያ የሰው ሠራሽ አስተውሎት አቅም በክልላዊ ደረጃ እንዲስፋፋ ጥሪ አቀረበ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሕብረት የሰላምና ደህንነት ምክር ቤት የኢትዮጵያ የሰው ሠራሽ አስተውሎት አቅም በክልላዊ ደረጃ እንዲስፋፋ ጥሪ አቀረበየምክር ቤቱ አባላት እና የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች በኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የሥራ ጉብኝት ያደረጉ... 20.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-20T14:12+0300
2026-04-20T14:12+0300
2026-04-20T14:49+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/14/3811437_0:12:1280:732_1920x0_80_0_0_147470e9d6a09f237aff733e7c782360.jpg
የአፍሪካ ሕብረት የሰላምና ደህንነት ምክር ቤት የኢትዮጵያ የሰው ሠራሽ አስተውሎት አቅም በክልላዊ ደረጃ እንዲስፋፋ ጥሪ አቀረበየምክር ቤቱ አባላት እና የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች በኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የሥራ ጉብኝት ያደረጉ ሲሆን፣ ጉብኝቱ በሰው ሠራሽ አስተውሎት እና በተግባራዊ ሥራዎቹ ላይ ያተኮረ የልምድ ልውውጥ መርሃ-ግብር አካል ነበር ሲል ኢንስቲትዩቱ አስታውቋል።በአፍሪካ ሕብረት እና በተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ፣ ጉብኝቱ ኢትዮጵያ በዘርፉ ያስመዘገበችውን ውጤት ለማሳየትና ከአፍሪካ ሀገራት ጋር የዕውቀት ሽግግር ለማድረግ ያለመ መሆኑን አስረድተዋል።አምባሳደሮቹ ጉብኝቱን በማስመልከት በሰጡት አስተያየት፥ የኢትዮጵያ ሰው ሠራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ አቅም ወደ ሌሎች የቀጣናው ሀገራት ሊስፋፋ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/14/3811437_145:0:1136:743_1920x0_80_0_0_0048e9209d2ab1355959aac85beff089.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ሕብረት የሰላምና ደህንነት ምክር ቤት የኢትዮጵያ የሰው ሠራሽ አስተውሎት አቅም በክልላዊ ደረጃ እንዲስፋፋ ጥሪ አቀረበ
14:12 20.04.2026 (የተሻሻለ: 14:49 20.04.2026) የአፍሪካ ሕብረት የሰላምና ደህንነት ምክር ቤት የኢትዮጵያ የሰው ሠራሽ አስተውሎት አቅም በክልላዊ ደረጃ እንዲስፋፋ ጥሪ አቀረበየምክር ቤቱ አባላት እና የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች በኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የሥራ ጉብኝት ያደረጉ ሲሆን፣ ጉብኝቱ በሰው ሠራሽ አስተውሎት እና በተግባራዊ ሥራዎቹ ላይ ያተኮረ የልምድ ልውውጥ መርሃ-ግብር አካል ነበር ሲል ኢንስቲትዩቱ አስታውቋል።
በአፍሪካ ሕብረት እና በተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ፣ ጉብኝቱ ኢትዮጵያ በዘርፉ ያስመዘገበችውን ውጤት ለማሳየትና ከአፍሪካ ሀገራት ጋር የዕውቀት ሽግግር ለማድረግ ያለመ መሆኑን አስረድተዋል።
አምባሳደሮቹ ጉብኝቱን በማስመልከት በሰጡት አስተያየት፥ የኢትዮጵያ ሰው ሠራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ አቅም ወደ ሌሎች የቀጣናው ሀገራት ሊስፋፋ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X