በአዲስ አበባ ግራንድ ፕሪክስ ወድድር የተሳተፉ ዓለም አቀፍ አትሌቶች የአድዋ ድል መታሰቢያ እና የወንዝ ዳርቻ ልማትን ጎበኙ

በአዲስ አበባ ግራንድ ፕሪክስ ወድድር የተሳተፉ
በአዲስ አበባ ግራንድ ፕሪክስ ወድድር የተሳተፉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.04.2026
ሰብስክራይብ
በአዲስ አበባ ግራንድ ፕሪክስ ወድድር የተሳተፉ ዓለም አቀፍ አትሌቶች የአድዋ ድል መታሰቢያ እና የወንዝ ዳርቻ ልማትን ጎበኙ

አትሌቶቹ በጉብኝታቸው የኢትዮጵያን ገናና ታሪክ እና የአዲስ አበባን ድንቅ ውበት መገንዘብ መቻላቸውን እንደተናገሩ ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታውቋል።

የአዲስ አበባ የከተማ ልማትና በሂደቱም ለስፖርቱ ዘርፍ የተሰጠው ትኩረት ለሌሎች ሀገራት ልምድና ተሞክሮ የሚቀመርበት ስለመሆኑም መግለጻቸውንም ሚኒስቴሩ አክሏል።

ኢትዮጵያ ገጎርጎሮሳውያኑ 2027 የሚካሄደውን ግራንድ ፕሪክስ ውድድር በ'ወርቅ ደረጃ' እንደምታዘጋጅ የዓለም አትሌቲክስ ይፋ አድርጓል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0