ሰሜን ኮሪያ ባለስብስብ እና ተበታተኝ አረር አዳዲስ ባሊስቲክ ሚሳኤሎችን ሞከረች

ሰሜን ኮሪያ ባለስብስብ እና ተበታተኝ አረር አዳዲስ ባሊስቲክ ሚሳኤሎችን ሞከረች
ሰሜን ኮሪያ ባለስብስብ እና ተበታተኝ አረር አዳዲስ ባሊስቲክ ሚሳኤሎችን ሞከረች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.04.2026
ሰብስክራይብ
ሰሜን ኮሪያ ባለስብስብ እና ተበታተኝ አረር አዳዲስ ባሊስቲክ ሚሳኤሎችን ሞከረች

🟠 ​የሙከራው ዓላማ የኋሶንግ-11 ራ ታክቲካዊ ሚሳኤል ያለውን አቅም ለመገምገም መሆኑን የኮሪያ ማዕከላዊ የዜና ወኪል ዘግቧል።

🟠 ​አምስት ተተኳሾች በ136 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝን 13 ሄክታር ስፋት ያለው ኢላማ “በከፍተኛ ቅልጥፍና” መምታታቸውን ምንጩ ገልጿል።

🟠 ​ኪም ጆንግ ኡን ሙከራው “እጅግ አስፈላጊ” መሆኑን በመግለጽ አወድሰውታል። ይህም የታለመን አካባቢ በብዙ ተተኳሾች የመምታት አቅምን እንደሚያጠናክርና የተኩስ ትክክለኛነትን እንደሚያሻሽል ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0