የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ቫንስ ከኢራን ጋር ለሚደረገው ድርድር በነገው ዕለት ወደ ፓኪስታን አይሄዱም - ትራምፕ

ሰብስክራይብ

የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ቫንስ ከኢራን ጋር ለሚደረገው ድርድር በነገው ዕለት ወደ ፓኪስታን አይሄዱም - ትራምፕ

​ የአሜሪካ ልዑካን ቡድን ልክ እንደ መጀመሪያው ዙር ሁሉ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስን፣ ስቲቭ ዊትኮፍን እና ጃሬድ ኩሽነርን ያካተተ እንደሚሆን  ቀደም ሲል ፕሬዝዳንት ትራምፕ አስታዉቀዉ ነበር።

​ የኢራን መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት፣ የአሜሪካ የባሕር ኃይል በኢራን ወደቦች ላይ የጣለውን ከበባ (እገዳ) እስካላነሳ ድረስ ቴህራን ወደ ኢስላማባድ ልዑክ አትልክም።

​ትራምፕ ይህንን አስተያየት ከመስጠታቸው ጥቂት ቀደም ብሎ፣ ኢራን እና አሜሪካ ጦርነቱን ለማቆም ያለመውን ድርድር ለመቀጠል ፍላጎት እንዳላቸው የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታዉቀዉ ነበር።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0