የእስራኤል ጦር በደቡብ ሊባኖስ ድንበር አካባቢ የሚገኙ ቤቶችን አፈረሰ

ሰብስክራይብ

የእስራኤል ጦር በደቡብ ሊባኖስ ድንበር አካባቢ የሚገኙ ቤቶችን አፈረሰ

​የተኩስ አቁም ስምምነቱ በሥራ ላይ ባለበት ወቅት፣ ሙሉ ጎዳናዎች ፈንጂ እየተቀበረባቸውና እየፈነዱ መሆኑን አንድ የአካባቢው ምንጭ ለስፑትኒክ ገልጿል። ይህ ድርጊት የተኩስ አቁም ስምምነቱን መጣስ እንደሆነም ተጠቁሟል።

ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘ ምስል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0