ሕንድ እና ሩሲያ እያንዳንዳቸው እስከ 3,000 ወታደሮችን በየግዛቶቻቸው ለማሰማራት ስምምነት ተፈራረሙ

ሰብስክራይብ
ሕንድ እና ሩሲያ እያንዳንዳቸው እስከ 3,000 ወታደሮችን በየግዛቶቻቸው ለማሰማራት ስምምነት ተፈራረሙ

​ በሩሲያ ይፋዊ የሕግ መረጃ ፖርታል ላይ በወጣ ሰነድ ይፋ የሆነው ይህ ስምምነት፤ በተመሳሳይ ጊዜ 10 ወታደራዊ አውሮፕላኖችን እና 5 የጦር መርከቦችን ለማሰማራትም ፈቃድ ይሰጣል።

​ ስምምነቱ የሁለቱ ሀገራት ወታደራዊ ክፍሎች፣ መርከቦች እና አውሮፕላኖች በጋራ ስለሚሰፍሩበት ሁኔታ ደንቦችን ያስቀመጠ ሲሆን፤ በየትኛውም ሀገር ለሚሰማሩ ኃይሎች የሚቀርቡ የሎጅስቲክስ፣ የቴክኒክ እና የኦፕሬሽን ድጋፎችን የተመለከቱ ድንጋጌዎችንም አካቷል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0