ሕንድ እና ሩሲያ እያንዳንዳቸው እስከ 3,000 ወታደሮችን በየግዛቶቻቸው ለማሰማራት ስምምነት ተፈራረሙ
17:19 19.04.2026 (የተሻሻለ: 18:18 19.04.2026)
ሰብስክራይብ
🇮🇳🇷🇺 ሕንድ እና ሩሲያ እያንዳንዳቸው እስከ 3,000 ወታደሮችን በየግዛቶቻቸው ለማሰማራት ስምምነት ተፈራረሙ
— Sputnik Ethiopia (@sputnik_ethio) April 19, 2026
በሩሲያ ይፋዊ የሕግ መረጃ ፖርታል ላይ በወጣ ሰነድ ይፋ የሆነው ይህ ስምምነት፤ በተመሳሳይ ጊዜ 10 ወታደራዊ አውሮፕላኖችን እና 5 የጦር… pic.twitter.com/HSNnspbQPw
ሕንድ እና ሩሲያ እያንዳንዳቸው እስከ 3,000 ወታደሮችን በየግዛቶቻቸው ለማሰማራት ስምምነት ተፈራረሙ
በሩሲያ ይፋዊ የሕግ መረጃ ፖርታል ላይ በወጣ ሰነድ ይፋ የሆነው ይህ ስምምነት፤ በተመሳሳይ ጊዜ 10 ወታደራዊ አውሮፕላኖችን እና 5 የጦር መርከቦችን ለማሰማራትም ፈቃድ ይሰጣል።
ስምምነቱ የሁለቱ ሀገራት ወታደራዊ ክፍሎች፣ መርከቦች እና አውሮፕላኖች በጋራ ስለሚሰፍሩበት ሁኔታ ደንቦችን ያስቀመጠ ሲሆን፤ በየትኛውም ሀገር ለሚሰማሩ ኃይሎች የሚቀርቡ የሎጅስቲክስ፣ የቴክኒክ እና የኦፕሬሽን ድጋፎችን የተመለከቱ ድንጋጌዎችንም አካቷል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
በሩሲያ ይፋዊ የሕግ መረጃ ፖርታል ላይ በወጣ ሰነድ ይፋ የሆነው ይህ ስምምነት፤ በተመሳሳይ ጊዜ 10 ወታደራዊ አውሮፕላኖችን እና 5 የጦር መርከቦችን ለማሰማራትም ፈቃድ ይሰጣል።
ስምምነቱ የሁለቱ ሀገራት ወታደራዊ ክፍሎች፣ መርከቦች እና አውሮፕላኖች በጋራ ስለሚሰፍሩበት ሁኔታ ደንቦችን ያስቀመጠ ሲሆን፤ በየትኛውም ሀገር ለሚሰማሩ ኃይሎች የሚቀርቡ የሎጅስቲክስ፣ የቴክኒክ እና የኦፕሬሽን ድጋፎችን የተመለከቱ ድንጋጌዎችንም አካቷል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X