https://amh.sputniknews.africa/20260419/3805949.html
ኢትዮጵያ ለአርቲስቶች የሚሆን አዲስ የቅጂ መብት ክፍያ ሥርዓት ልትዘረጋ መሆኑን የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን አስታወቀ
ኢትዮጵያ ለአርቲስቶች የሚሆን አዲስ የቅጂ መብት ክፍያ ሥርዓት ልትዘረጋ መሆኑን የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ለአርቲስቶች የሚሆን አዲስ የቅጂ መብት ክፍያ ሥርዓት ልትዘረጋ መሆኑን የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን አስታወቀ አርቲስቶች፣ ሙዚቀኞች፣ ደራሲያን እና ሌሎች የባለቤትነት መብት ያላቸው አካላት ከሥራዎቻቸው አጠቃቀም ተገቢውን ክፍያ... 19.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-19T16:36+0300
2026-04-19T16:36+0300
2026-04-19T17:12+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/13/3805794_0:80:1536:944_1920x0_80_0_0_0397bca6741d343569cc9fc2fe4aa2fd.jpg
ኢትዮጵያ ለአርቲስቶች የሚሆን አዲስ የቅጂ መብት ክፍያ ሥርዓት ልትዘረጋ መሆኑን የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን አስታወቀ አርቲስቶች፣ ሙዚቀኞች፣ ደራሲያን እና ሌሎች የባለቤትነት መብት ያላቸው አካላት ከሥራዎቻቸው አጠቃቀም ተገቢውን ክፍያ እንዲያገኙ ያስችላል የተባለው ሥርዓት ወደ ስራ ሊገባ መሆኑን ባለሥልጣኑ ገልጿል።የሚተገበረው ሥርዓት የፈጠራ ሥራዎችን ለመከታተል እና ክፍያዎችን ይበልጥ ትክክለኛ በሆነ መንገድ ለማስላት ዲጂታል መንገዶችን የሚጠቀም ሲሆን፣ በሀገሪቱ ያለውን የአዕምሯዊ ንብረት አስተዳደር ለማዘመን ትልቅ እርምጃ መሆኑ የሃገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል።ይህ እርምጃ የተወሰደው የአርቲስቶችን ገቢ ለማጠናከር እና በሙዚቃውም ሆነ በሌሎች ሰፊ የፈጠራ ዘርፎች ላይ ለረጅም ጊዜ ሲታዩ የቆዩ ክፍተቶችን ለመቀነስ በማለም ነው።በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለጸገ ምስል ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/13/3805794_86:0:1451:1024_1920x0_80_0_0_b04227f41020640ac6fa3d3bba77dc01.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ለአርቲስቶች የሚሆን አዲስ የቅጂ መብት ክፍያ ሥርዓት ልትዘረጋ መሆኑን የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን አስታወቀ
16:36 19.04.2026 (የተሻሻለ: 17:12 19.04.2026) ኢትዮጵያ ለአርቲስቶች የሚሆን አዲስ የቅጂ መብት ክፍያ ሥርዓት ልትዘረጋ መሆኑን የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን አስታወቀ አርቲስቶች፣ ሙዚቀኞች፣ ደራሲያን እና ሌሎች የባለቤትነት መብት ያላቸው አካላት ከሥራዎቻቸው አጠቃቀም ተገቢውን ክፍያ እንዲያገኙ ያስችላል የተባለው ሥርዓት ወደ ስራ ሊገባ መሆኑን ባለሥልጣኑ ገልጿል።
የሚተገበረው ሥርዓት የፈጠራ ሥራዎችን ለመከታተል እና ክፍያዎችን ይበልጥ ትክክለኛ በሆነ መንገድ ለማስላት ዲጂታል መንገዶችን የሚጠቀም ሲሆን፣ በሀገሪቱ ያለውን የአዕምሯዊ ንብረት አስተዳደር ለማዘመን ትልቅ እርምጃ መሆኑ የሃገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል።
ይህ እርምጃ የተወሰደው የአርቲስቶችን ገቢ ለማጠናከር እና በሙዚቃውም ሆነ በሌሎች ሰፊ የፈጠራ ዘርፎች ላይ ለረጅም ጊዜ ሲታዩ የቆዩ ክፍተቶችን ለመቀነስ በማለም ነው።
በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለጸገ ምስል ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X