#viral | የቻይና ሮቦት የሰው ልጅን የግማሽ ማራቶን የሠዓት ክብረ ወሰን ሰበረ

ሰብስክራይብ

#viral | የቻይና ሮቦት የሰው ልጅን የግማሽ ማራቶን የሠዓት ክብረ ወሰን ሰበረ

​ሮቦቱ ርቀቱን በ50 ደቂቃ ከ26 ሰከንድ ያጠናቀቀ ሲሆን፣ ይህም ኡጋንዳዊው አትሌት ጃኮብ ኪፕሊሞ ይዞት የነበረውን የ56 ደቂቃ ከ42 ሰከንድ የቀድሞ ክብረ ወሰን ማሻሻል ችሏል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0