ግብፃዊው አልሚ በካይሮ አቅራቢያ የሚገነባ የ27 ቢሊዮን ዶላር አዲስ ከተማ እቅድ ይፋ አደረገ - መገናኛ ብዙኃን

ግብፃዊው አልሚ በካይሮ አቅራቢያ የሚገነባ የ27 ቢሊዮን ዶላር አዲስ ከተማ እቅድ ይፋ አደረገ - መገናኛ ብዙኃን
ግብፃዊው አልሚ በካይሮ አቅራቢያ የሚገነባ የ27 ቢሊዮን ዶላር አዲስ ከተማ እቅድ ይፋ አደረገ - መገናኛ ብዙኃን - Sputnik አፍሪካ, 1920, 19.04.2026
ሰብስክራይብ
ግብፃዊው አልሚ በካይሮ አቅራቢያ የሚገነባ የ27 ቢሊዮን ዶላር አዲስ ከተማ እቅድ ይፋ አደረገ - መገናኛ ብዙኃን

​ ከ2 ሚሊዮን ካሬ ሜትር በላይ በሆነ ቦታ ላይ የሚንጣለለው እና "ዘ ስፓይን" የተሰኘው ይህ ፕሮጀክት፤ በታላት ሙስጠፋ ግሩፕ የሚገነባ ሲሆን፣ 165 የመኖሪያ፣ የንግድ እና የቢዝነስ ሕንፃዎችን ያካትታል ሲሉ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

​ ፕሮጀክቱ ከ155 ሺህ በላይ የሥራ ዕድሎችን እንደሚፈጥር እና በየዓመቱ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ጎብኚዎችን እንደሚስብ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና ማኔጂንግ ዳይሬክተር ሂሻም ታላት ሙስጠፋ መናገራቸው ተጠቅሷል።


ሙስጠፋ፣ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ “ዘ ስፓይን አሁን እየተገነባ ላለው ዘመናዊ ኢኮኖሚ እንደ የጀርባ አጥንት ነው” ብለዋል።


​አክለውም፣ ኢንቨስትመንቱ ከግብፅ አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት 1 በመቶ ያህል እንደሚሸፍን እና ወደፊትም ለመንግሥት በግምት 15.78 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ የታክስ ገቢ ያስገኝል ተብሎ እንደሚጠበቅ ገልጸዋል።

በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0