የተኩስ አቁም ስምምነቱን ተከትሎ ከደቡብ ሊባኖስ የተፈናቀሉ ነዋሪዎች ወደ ቀዬአቸው መመለስ ጀመሩ

ሰብስክራይብ
የተኩስ አቁም ስምምነቱን ተከትሎ ከደቡብ ሊባኖስ የተፈናቀሉ ነዋሪዎች ወደ ቀዬአቸው መመለስ ጀመሩ

​ቤተሰቦች መጠለያዎችን ለቀው እየወጡ ነው፤ መኪኖቻቸውን ጭነው በትራፊክ መጨናነቅ ውስጥ ወደ ቤታቸው እያመሩ ይገኛሉ። ቤታቸው ይፍረስ አይፍረስ እርግጠኛ ባይሆኑም፣ ዳግም ለመገንባት ግን ቆርጠዋል።

​ወደ ናባቲህ እና ወደ ጢሮስ በሚወስዱ መንገዶች ላይ የሚታዩት ትዕይንቶች፣ በፍርስራሾቹ መካከል ዳግም ተስፋ እየለመለመ መሆኑን ያሳያሉ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0