የተኩስ አቁም ስምምነቱን ተከትሎ ከደቡብ ሊባኖስ የተፈናቀሉ ነዋሪዎች ወደ ቀዬአቸው መመለስ ጀመሩ
19:10 18.04.2026 (የተሻሻለ: 19:49 18.04.2026)
ሰብስክራይብ
🇱🇧 የተኩስ አቁም ስምምነቱን ተከትሎ ከደቡብ ሊባኖስ የተፈናቀሉ ነዋሪዎች ወደ ቀዬአቸው መመለስ ጀመሩ
— Sputnik Ethiopia (@sputnik_ethio) April 18, 2026
ቤተሰቦች መጠለያዎችን ለቀው እየወጡ ነው፤ መኪኖቻቸውን ጭነው በትራፊክ መጨናነቅ ውስጥ ወደ ቤታቸው እያመሩ ይገኛሉ። ቤታቸው ይፍረስ አይፍረስ… pic.twitter.com/oEb25WaU8o
የተኩስ አቁም ስምምነቱን ተከትሎ ከደቡብ ሊባኖስ የተፈናቀሉ ነዋሪዎች ወደ ቀዬአቸው መመለስ ጀመሩ
ቤተሰቦች መጠለያዎችን ለቀው እየወጡ ነው፤ መኪኖቻቸውን ጭነው በትራፊክ መጨናነቅ ውስጥ ወደ ቤታቸው እያመሩ ይገኛሉ። ቤታቸው ይፍረስ አይፍረስ እርግጠኛ ባይሆኑም፣ ዳግም ለመገንባት ግን ቆርጠዋል።
ወደ ናባቲህ እና ወደ ጢሮስ በሚወስዱ መንገዶች ላይ የሚታዩት ትዕይንቶች፣ በፍርስራሾቹ መካከል ዳግም ተስፋ እየለመለመ መሆኑን ያሳያሉ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
ቤተሰቦች መጠለያዎችን ለቀው እየወጡ ነው፤ መኪኖቻቸውን ጭነው በትራፊክ መጨናነቅ ውስጥ ወደ ቤታቸው እያመሩ ይገኛሉ። ቤታቸው ይፍረስ አይፍረስ እርግጠኛ ባይሆኑም፣ ዳግም ለመገንባት ግን ቆርጠዋል።
ወደ ናባቲህ እና ወደ ጢሮስ በሚወስዱ መንገዶች ላይ የሚታዩት ትዕይንቶች፣ በፍርስራሾቹ መካከል ዳግም ተስፋ እየለመለመ መሆኑን ያሳያሉ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X