በሩሲያ ነዳጅ ላይ ማዕቀብ መላላቱ ከ100 ሚሊዮን በርሜል በላይ ነዳጅ ላይ ተጽዕኖ ይኖረዋል - የፑቲን ልዩ መልዕክተኛ

በሩሲያ ነዳጅ ላይ ማዕቀብ መላላቱ ከ100 ሚሊዮን በርሜል በላይ ነዳጅ ላይ ተጽዕኖ ይኖረዋል
በሩሲያ ነዳጅ ላይ ማዕቀብ መላላቱ ከ100 ሚሊዮን በርሜል በላይ ነዳጅ ላይ ተጽዕኖ ይኖረዋል  - Sputnik አፍሪካ, 1920, 18.04.2026
ሰብስክራይብ
በሩሲያ ነዳጅ ላይ ማዕቀብ መላላቱ ከ100 ሚሊዮን በርሜል በላይ ነዳጅ ላይ ተጽዕኖ ይኖረዋል - የፑቲን ልዩ መልዕክተኛ


​"ጦርነት ናፋቂዎች በጽኑ ቢቃወሙትም፣ በጉዞ ላይ ባለ የሩሲያ ነዳጅ ላይ የተጣለው ማዕቀብ እንዲነሳ ለተጨማሪ 30 ቀናት መራዘሙ፣ እንደ ባለፈው ጊዜ ሁሉ አሁንም በጉዞ ላይ ባለ ከ100 ሚሊዮን በርሜል በላይ ነዳጅ ላይ ተጽዕኖ ይኖረዋል" ሲሉ የሩሲያ ፕሬዝዳንት የኢንቨስትመንት እና የውጭ ሀገራት የኢኮኖሚ ትብብር ልዩ መልዕክተኛ ኪሪል ዲሚትሪቭ ገልጸዋል።


​የአሜሪካ የግምጃ ቤት የውጭ ሀብት ቁጥጥር ቢሮ "ጀነራል ላይሰንስ 135ቢ" የተባለውን አጠቃላይ ፈቃድ አውጥቷል። ይህም እስከ ሚያዝያ 9፣ 2018 ዓ.ም ድረስ በመርከቦች ላይ የተጫኑ የሩሲያ ድፍድፍ ነዳጅ እና የነዳጅ ውጤቶች ሽያጭ፣ ርክክብ እና የማውረድ ሂደት ጋር የተያያዙ የገንዘብ ዝውውሮች እንዲከናወኑ ይፈቅዳል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0