https://amh.sputniknews.africa/20260418/3801694.html
ስፑትኒክ አፍሪካ በአፍሪካ ብሮድካስቲንግ ሕብረት የሚዲያ ሽልማት በፖድካስቶቹ 2 ሽልማቶችን አሸነፈ
ስፑትኒክ አፍሪካ በአፍሪካ ብሮድካስቲንግ ሕብረት የሚዲያ ሽልማት በፖድካስቶቹ 2 ሽልማቶችን አሸነፈ
Sputnik አፍሪካ
ስፑትኒክ አፍሪካ በአፍሪካ ብሮድካስቲንግ ሕብረት የሚዲያ ሽልማት በፖድካስቶቹ 2 ሽልማቶችን አሸነፈ የስፑትኒክ እንግሊዝኛ እና የፈረንሳይኛ ቋንቋ ፖድካስቶች "ስለ አፍሪካ የቀረበ ምርጥ ዘገባ" እና "ምርጥ የዶክመንተሪ ራዲዮ... 18.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-18T16:53+0300
2026-04-18T16:53+0300
2026-04-18T16:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/12/3801541_1:0:847:476_1920x0_80_0_0_edb2f96024c220643d5b1fd9345ce5bf.jpg
ስፑትኒክ አፍሪካ በአፍሪካ ብሮድካስቲንግ ሕብረት የሚዲያ ሽልማት በፖድካስቶቹ 2 ሽልማቶችን አሸነፈ የስፑትኒክ እንግሊዝኛ እና የፈረንሳይኛ ቋንቋ ፖድካስቶች "ስለ አፍሪካ የቀረበ ምርጥ ዘገባ" እና "ምርጥ የዶክመንተሪ ራዲዮ ፕሮግራም" በተባሉ ዘርፎች አሸንፈዋል።ሽልማቶቹ የተሰጡት በደቡብ አፍሪካ የሚገኘው "ባሌት" ዳንስ የአፓርታይድን ቁስል እንዴት እየፈወሰ እንደሚገኝ ለቀረበው ፕሮግራም እና የአፍሪካ ሕክምና የሀገር በቀል ህዝቦችን "ጂኖም" (የዘረ-መል ውርስ ስብስብ) በማጥናት እንዴት እያደገ እንደመጣ ለሚያሳየው ዘገባ ነው። የሚዲያ ውድድሩ የተካሄደው ዘንድሮ 20ኛ ዓመቱን እያከበረ በሚገኘው የአፍሪካ ብሮድካስቲንግ ሕብረት ጠቅላላ ጉባኤ ጎን ለጎን ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ስፑትኒክ አፍሪካ በአፍሪካ ብሮድካስቲንግ ሕብረት የሚዲያ ሽልማት በፖድካስቶቹ 2 ሽልማቶችን አሸነፈ
Sputnik አፍሪካ
ስፑትኒክ አፍሪካ በአፍሪካ ብሮድካስቲንግ ሕብረት የሚዲያ ሽልማት በፖድካስቶቹ 2 ሽልማቶችን አሸነፈ
2026-04-18T16:53+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/12/3801541_107:0:742:476_1920x0_80_0_0_49467294d8573b87506cfdcabcf8fead.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ስፑትኒክ አፍሪካ በአፍሪካ ብሮድካስቲንግ ሕብረት የሚዲያ ሽልማት በፖድካስቶቹ 2 ሽልማቶችን አሸነፈ
16:53 18.04.2026 (የተሻሻለ: 16:54 18.04.2026) ስፑትኒክ አፍሪካ በአፍሪካ ብሮድካስቲንግ ሕብረት የሚዲያ ሽልማት በፖድካስቶቹ 2 ሽልማቶችን አሸነፈ
የስፑትኒክ እንግሊዝኛ እና የፈረንሳይኛ ቋንቋ ፖድካስቶች "ስለ አፍሪካ የቀረበ ምርጥ ዘገባ" እና "ምርጥ የዶክመንተሪ ራዲዮ ፕሮግራም" በተባሉ ዘርፎች አሸንፈዋል።
ሽልማቶቹ የተሰጡት በደቡብ አፍሪካ የሚገኘው "ባሌት" ዳንስ የአፓርታይድን ቁስል እንዴት እየፈወሰ እንደሚገኝ ለቀረበው ፕሮግራም እና የአፍሪካ ሕክምና የሀገር በቀል ህዝቦችን "ጂኖም" (የዘረ-መል ውርስ ስብስብ) በማጥናት እንዴት እያደገ እንደመጣ ለሚያሳየው ዘገባ ነው።
የሚዲያ ውድድሩ የተካሄደው ዘንድሮ 20ኛ ዓመቱን እያከበረ በሚገኘው የአፍሪካ ብሮድካስቲንግ ሕብረት ጠቅላላ ጉባኤ ጎን ለጎን ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X