ሶማሊያ በባብ ኤል-ማንደብ ወሽመጥ መተላለፊያ ላይ ገደብ ለመጣል ዛተች

ሶማሊያ በባብ ኤል-ማንደብ ወሽመጥ መተላለፊያ ላይ ገደብ ለመጣል ዛተች
ሶማሊያ በባብ ኤል-ማንደብ ወሽመጥ መተላለፊያ ላይ ገደብ ለመጣል ዛተች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 18.04.2026
ሰብስክራይብ
ሶማሊያ በባብ ኤል-ማንደብ ወሽመጥ መተላለፊያ ላይ ገደብ ለመጣል ዛተች


​"በሶማሊያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ የሚገባ እና የግዛት አንድነቷንና ሉዓላዊነቷን አደጋ ላይ የሚጥል ማንኛውም ሀገር፣ በባብ ኤል-ማንደብ ወሽመጥ በኩል ያለውን የመተላለፊያ ዕድል መገደብን ጨምሮ የተለያዩ እርምጃዎች ይጠብቁታል" ሲሉ በኢትዮጵያ የሶማሊያ አምባሳደር አብዱላሂ ዋርፋ በኤክስ ገጻቸው ላይ አስፍረዋል።


​ አምባሳደሩ የተለየ ሀገር በስም ባይጠቅሱም፣ የሶማሊያ መገናኛ ብዙኃን ዘገባዎች ግን ንግግሩ ያነጣጠረው በዓመቱ አጋማሽ አካባቢ ለሶማሊላንድን ነጻነት እውቅና በሰጠችው እስራኤል ላይ መሆኑን አመልክተዋል።

​የእስራኤል እርምጃ በበርካታ ሀገራት እንዲሁም በዓለም አቀፍ እና በቀጣናዊ ድርጅቶች ዘንድ ውግዘት ደርሶበታል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0