https://amh.sputniknews.africa/20260418/3799432.html
የኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስትር ለቀጣናዊ የትራንስፖርት ኮሪደሮች ፈጣን የፋይናንስ አቅርቦት እንዲመቻች ጥሪ አቀረቡ
የኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስትር ለቀጣናዊ የትራንስፖርት ኮሪደሮች ፈጣን የፋይናንስ አቅርቦት እንዲመቻች ጥሪ አቀረቡ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስትር ለቀጣናዊ የትራንስፖርት ኮሪደሮች ፈጣን የፋይናንስ አቅርቦት እንዲመቻች ጥሪ አቀረቡሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ፣ "ከ130 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ላላትና የውጭ ንግዷ ሙሉ በሙሉ በቀጣናዊ ትስስር ላይ ለመሠረተች ሀገር፣ ቀልጣፋ... 18.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-18T12:18+0300
2026-04-18T12:18+0300
2026-04-18T12:36+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/12/3799487_0:84:1600:984_1920x0_80_0_0_f6d832a1c0863d390f704b489f128de2.jpg
የኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስትር ለቀጣናዊ የትራንስፖርት ኮሪደሮች ፈጣን የፋይናንስ አቅርቦት እንዲመቻች ጥሪ አቀረቡሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ፣ "ከ130 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ላላትና የውጭ ንግዷ ሙሉ በሙሉ በቀጣናዊ ትስስር ላይ ለመሠረተች ሀገር፣ ቀልጣፋ የመንገድ ኮሪደሮች አማራጭ ሳይሆኑ የኅልውና ጉዳይ ናቸው" ሲሉ በ28ኛው የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ተናግረዋል፡፡ በኢኮኖሚ ኮሪደሮች ላይ ፈጣን ኢንቨስትመንት ለማካሄድ፣ የንግድ እንቅስቃሴን ለማሳለጥ፣ የውድድር አቅምን ለማሳደግ እና በቀጠናው የሥራ እድል ለመፍጠር የትራንስፖርት ኮሪደር ልማቱ ቁልፍ መሆኑንም ሚኒስትሩ አጽንኦት ሰጥተዋል።ስብሰባው ከ9,100 ኪሎ ሜትር በላይ የሚሸፍኑ አራት ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ኮሪደሮች አፈጻጸም የገመገመ ሲሆን፣ ለእነዚህም 3.8 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ኢንቨስትመንት መታቀዱን ገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/12/3799487_89:0:1512:1067_1920x0_80_0_0_cfdc1bd65824cd36652545d56f659347.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስትር ለቀጣናዊ የትራንስፖርት ኮሪደሮች ፈጣን የፋይናንስ አቅርቦት እንዲመቻች ጥሪ አቀረቡ
12:18 18.04.2026 (የተሻሻለ: 12:36 18.04.2026) የኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስትር ለቀጣናዊ የትራንስፖርት ኮሪደሮች ፈጣን የፋይናንስ አቅርቦት እንዲመቻች ጥሪ አቀረቡሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ፣ "ከ130 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ላላትና የውጭ ንግዷ ሙሉ በሙሉ በቀጣናዊ ትስስር ላይ ለመሠረተች ሀገር፣ ቀልጣፋ የመንገድ ኮሪደሮች አማራጭ ሳይሆኑ የኅልውና ጉዳይ ናቸው" ሲሉ በ28ኛው የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ተናግረዋል፡፡
በኢኮኖሚ ኮሪደሮች ላይ ፈጣን ኢንቨስትመንት ለማካሄድ፣ የንግድ እንቅስቃሴን ለማሳለጥ፣ የውድድር አቅምን ለማሳደግ እና በቀጠናው የሥራ እድል ለመፍጠር የትራንስፖርት ኮሪደር ልማቱ ቁልፍ መሆኑንም ሚኒስትሩ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ስብሰባው ከ9,100 ኪሎ ሜትር በላይ የሚሸፍኑ አራት ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ኮሪደሮች አፈጻጸም የገመገመ ሲሆን፣ ለእነዚህም 3.8 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ኢንቨስትመንት መታቀዱን ገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X