"የብሪክስ ጥረት ያለመው ባለአንድ ዋልታ ዓለምን ለማስቀረት ነው" - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ

ሰብስክራይብ

"የብሪክስ ጥረት ያለመው ባለአንድ ዋልታ ዓለምን ለማስቀረት ነው" - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ

"እንደ አሜሪካ አስተዳደር ያሉ ኃይሎች ኢኮኖሚያዊ አቅማቸውን ያለአግባብ እየተጠቀሙ ከሆነ፣ እኛ የበደል ሰለባ ከሆኑት ጎን መቆም አለብን፡፡ ሲሉ የፓን አፍሪካኒስት ኮንግረስ ኦፍ አዛኒያ ምክትል ፕሬዝዳንት ጃኪ ሴሮኬ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡

​ ሆኖም "ጉዳዩ የሰለባዎች ብቻ አይደለም" በማለት አጽንኦት የሰጡት ፕሬዝዳንቱ፣ ሰላምን ለማረጋገጥ "እነዚህ ለመታገል ፈቃደኛ እና ዝግጁ የሆኑ ሕዝቦች ናቸው" ብለዋል።

​"ማንኛውም ሀገር የፈለገውን እንዳያደርግ፣ የዓለም ቀጣናዊ ዋና ዋና ኃይሎች በመላው ዓለም ሊስፋፉ ይገባል።"

​ አፍሪካ የንግድ ልውውጥን እና የኢኮኖሚ ዕድገትን በማስፋት፣ ብዝበዛን በመከላከል እና የተሻለ የኑሮ ደረጃን በመፍጠር ረገድ ዓለም አቀፋዊ ሰላምን የሚያበረታታውን የብሪክስ ጥረት መቀጠል አለባት ብለዋል።

የኩባን ሕዝብ ከፓን-አፍሪካኒዝም እይታ አንጻር ለመደገፍ የሚረዱ ተግባራዊ እርምጃዎችን ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0