https://amh.sputniknews.africa/20260418/3799343.html
"የብሪክስ ጥረት ያለመው ባለአንድ ዋልታ ዓለምን ለማስቀረት ነው" - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ
"የብሪክስ ጥረት ያለመው ባለአንድ ዋልታ ዓለምን ለማስቀረት ነው" - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
"የብሪክስ ጥረት ያለመው ባለአንድ ዋልታ ዓለምን ለማስቀረት ነው" - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ"እንደ አሜሪካ አስተዳደር ያሉ ኃይሎች ኢኮኖሚያዊ አቅማቸውን ያለአግባብ እየተጠቀሙ ከሆነ፣ እኛ የበደል ሰለባ ከሆኑት ጎን መቆም አለብን፡፡ ሲሉ የፓን... 18.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-18T11:50+0300
2026-04-18T11:50+0300
2026-04-18T11:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/12/3799190_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_91aedb29b55012bb53ba719066618dc9.jpg
"የብሪክስ ጥረት ያለመው ባለአንድ ዋልታ ዓለምን ለማስቀረት ነው" - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ"እንደ አሜሪካ አስተዳደር ያሉ ኃይሎች ኢኮኖሚያዊ አቅማቸውን ያለአግባብ እየተጠቀሙ ከሆነ፣ እኛ የበደል ሰለባ ከሆኑት ጎን መቆም አለብን፡፡ ሲሉ የፓን አፍሪካኒስት ኮንግረስ ኦፍ አዛኒያ ምክትል ፕሬዝዳንት ጃኪ ሴሮኬ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡ ሆኖም "ጉዳዩ የሰለባዎች ብቻ አይደለም" በማለት አጽንኦት የሰጡት ፕሬዝዳንቱ፣ ሰላምን ለማረጋገጥ "እነዚህ ለመታገል ፈቃደኛ እና ዝግጁ የሆኑ ሕዝቦች ናቸው" ብለዋል።"ማንኛውም ሀገር የፈለገውን እንዳያደርግ፣ የዓለም ቀጣናዊ ዋና ዋና ኃይሎች በመላው ዓለም ሊስፋፉ ይገባል።" አፍሪካ የንግድ ልውውጥን እና የኢኮኖሚ ዕድገትን በማስፋት፣ ብዝበዛን በመከላከል እና የተሻለ የኑሮ ደረጃን በመፍጠር ረገድ ዓለም አቀፋዊ ሰላምን የሚያበረታታውን የብሪክስ ጥረት መቀጠል አለባት ብለዋል።የኩባን ሕዝብ ከፓን-አፍሪካኒዝም እይታ አንጻር ለመደገፍ የሚረዱ ተግባራዊ እርምጃዎችን ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
"የብሪክስ ጥረት ያለመው ባለአንድ ዋልታ ዓለምን ለማስቀረት ነው" - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
"የብሪክስ ጥረት ያለመው ባለአንድ ዋልታ ዓለምን ለማስቀረት ነው" - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ
2026-04-18T11:50+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/12/3799190_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_e355a376d98114a742b824e521979be7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"የብሪክስ ጥረት ያለመው ባለአንድ ዋልታ ዓለምን ለማስቀረት ነው" - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ
11:50 18.04.2026 (የተሻሻለ: 11:54 18.04.2026) "የብሪክስ ጥረት ያለመው ባለአንድ ዋልታ ዓለምን ለማስቀረት ነው" - ደቡብ አፍሪካዊ ባለሙያ
"እንደ አሜሪካ አስተዳደር ያሉ ኃይሎች ኢኮኖሚያዊ አቅማቸውን ያለአግባብ እየተጠቀሙ ከሆነ፣ እኛ የበደል ሰለባ ከሆኑት ጎን መቆም አለብን፡፡ ሲሉ የፓን አፍሪካኒስት ኮንግረስ ኦፍ አዛኒያ ምክትል ፕሬዝዳንት ጃኪ ሴሮኬ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
ሆኖም "ጉዳዩ የሰለባዎች ብቻ አይደለም" በማለት አጽንኦት የሰጡት ፕሬዝዳንቱ፣ ሰላምን ለማረጋገጥ "እነዚህ ለመታገል ፈቃደኛ እና ዝግጁ የሆኑ ሕዝቦች ናቸው" ብለዋል።
"ማንኛውም ሀገር የፈለገውን እንዳያደርግ፣ የዓለም ቀጣናዊ ዋና ዋና ኃይሎች በመላው ዓለም ሊስፋፉ ይገባል።"
አፍሪካ የንግድ ልውውጥን እና የኢኮኖሚ ዕድገትን በማስፋት፣ ብዝበዛን በመከላከል እና የተሻለ የኑሮ ደረጃን በመፍጠር ረገድ ዓለም አቀፋዊ ሰላምን የሚያበረታታውን የብሪክስ ጥረት መቀጠል አለባት ብለዋል።
የኩባን ሕዝብ ከፓን-አፍሪካኒዝም እይታ አንጻር ለመደገፍ የሚረዱ ተግባራዊ እርምጃዎችን ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X