https://amh.sputniknews.africa/20260418/3798284.html
'አሜሪካ የዓለም ትልቋ የሽብር ድርጅት ናት' - ዚምባብዌያዊ ፖለቲከኛ
'አሜሪካ የዓለም ትልቋ የሽብር ድርጅት ናት' - ዚምባብዌያዊ ፖለቲከኛ
Sputnik አፍሪካ
'አሜሪካ የዓለም ትልቋ የሽብር ድርጅት ናት' - ዚምባብዌያዊ ፖለቲከኛበደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ በተካሄደው የኩባ ደጋፊዎች ሰልፍ ላይ የዚምባብዌ ኮሙኒስት ፓርቲ ዋና ፀሃፊ ንጋቡቶ ኒኮላስ ማቤና ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገሩት፣ አሜሪካ "ብቸኛ... 18.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-18T10:11+0300
2026-04-18T10:11+0300
2026-04-18T10:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/12/3798131_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_55d96de9e68cb58e199f49b115320cac.jpg
'አሜሪካ የዓለም ትልቋ የሽብር ድርጅት ናት' - ዚምባብዌያዊ ፖለቲከኛበደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ በተካሄደው የኩባ ደጋፊዎች ሰልፍ ላይ የዚምባብዌ ኮሙኒስት ፓርቲ ዋና ፀሃፊ ንጋቡቶ ኒኮላስ ማቤና ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገሩት፣ አሜሪካ "ብቸኛ ልዕለ-ኃያል" በመሆን፣ መሪዎችን በመጠለፍ እና በነዳጅ ምክንያት ጦርነቶችን በመቀስቀስ "መላውን ዓለም እያወከች ነው" ብለዋል።"ይህ ማለት ኢምፔሪያሊዝምን ማፍረስ እና ብሪክስን የመሰለ አማራጭ መገንባት አለብን ማለት ነው" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።አሜሪካ እንድትገለልና ከምዕራባውያን ተጽዕኖ ነፃ መሆን እንደሚገባ የጠየቁት ማቤና፣ አሜሪካ በኩባ ላይ የምታደርገውን ድርጊት አውግዘዋል። አክለውም፣ የሊቢያው የቀድሞ መሪ ጋዳፊ የተገደሉት "በአፍሪካ በወርቅ የተደገፈ የገንዘብ ምንዛሬ ይኑን በማለታቸው ነበር" ሲሉ አስታውሰዋል።"አሜሪካ እጇን ከኩባ ላይ ማንሳት አለባት፤ በተጨማሪም በዓለም አቀፍ ደረጃ የምታካሂዳቸውን ጦርነቶች ሁሉ ማቆም አለባት። እኛ በዓለም ላይ ሰላም እንዲሰፍን እንፈልጋለን" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
'አሜሪካ የዓለም ትልቋ የሽብር ድርጅት ናት' - ዚምባብዌያዊ ፖለቲከኛ
Sputnik አፍሪካ
'አሜሪካ የዓለም ትልቋ የሽብር ድርጅት ናት' - ዚምባብዌያዊ ፖለቲከኛ
2026-04-18T10:11+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/12/3798131_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_7c57a734dfa8d29b8bf8ed95b60e07d4.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
'አሜሪካ የዓለም ትልቋ የሽብር ድርጅት ናት' - ዚምባብዌያዊ ፖለቲከኛ
10:11 18.04.2026 (የተሻሻለ: 10:14 18.04.2026) 'አሜሪካ የዓለም ትልቋ የሽብር ድርጅት ናት' - ዚምባብዌያዊ ፖለቲከኛ
በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ በተካሄደው የኩባ ደጋፊዎች ሰልፍ ላይ የዚምባብዌ ኮሙኒስት ፓርቲ ዋና ፀሃፊ ንጋቡቶ ኒኮላስ ማቤና ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገሩት፣ አሜሪካ "ብቸኛ ልዕለ-ኃያል" በመሆን፣ መሪዎችን በመጠለፍ እና በነዳጅ ምክንያት ጦርነቶችን በመቀስቀስ "መላውን ዓለም እያወከች ነው" ብለዋል።
"ይህ ማለት ኢምፔሪያሊዝምን ማፍረስ እና ብሪክስን የመሰለ አማራጭ መገንባት አለብን ማለት ነው" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
አሜሪካ እንድትገለልና ከምዕራባውያን ተጽዕኖ ነፃ መሆን እንደሚገባ የጠየቁት ማቤና፣ አሜሪካ በኩባ ላይ የምታደርገውን ድርጊት አውግዘዋል። አክለውም፣ የሊቢያው የቀድሞ መሪ ጋዳፊ የተገደሉት "በአፍሪካ በወርቅ የተደገፈ የገንዘብ ምንዛሬ ይኑን በማለታቸው ነበር" ሲሉ አስታውሰዋል።
"አሜሪካ እጇን ከኩባ ላይ ማንሳት አለባት፤ በተጨማሪም በዓለም አቀፍ ደረጃ የምታካሂዳቸውን ጦርነቶች ሁሉ ማቆም አለባት። እኛ በዓለም ላይ ሰላም እንዲሰፍን እንፈልጋለን" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X