https://amh.sputniknews.africa/20260417/3797403.html
ደቡብ አፍሪካ በሚገኘው የአሜሪካ ቆንስላ ፊት ለፊት የተካሄደው ፀረ-ኢምፔሪያሊዝም ሰልፍ የኩባን የ 'ቤይ ኦፍ ፒግስ' 65ኛ ዓመት የድል በዓል ዘከረ
ደቡብ አፍሪካ በሚገኘው የአሜሪካ ቆንስላ ፊት ለፊት የተካሄደው ፀረ-ኢምፔሪያሊዝም ሰልፍ የኩባን የ 'ቤይ ኦፍ ፒግስ' 65ኛ ዓመት የድል በዓል ዘከረ
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ በሚገኘው የአሜሪካ ቆንስላ ፊት ለፊት የተካሄደው ፀረ-ኢምፔሪያሊዝም ሰልፍ የኩባን የ 'ቤይ ኦፍ ፒግስ' 65ኛ ዓመት የድል በዓል ዘከረ እ.ኤ.አ በሚያዝያ 1961 የአሜሪካ ጦር እና ፀረ-ኮሙኒስት የኩባ ታጣቂዎች ፊደል ካስትሮን ከሥልጣን... 17.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-17T19:44+0300
2026-04-17T19:44+0300
2026-04-17T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/11/3797250_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_4df9732fb3204af416dfbd0278872819.jpg
ደቡብ አፍሪካ በሚገኘው የአሜሪካ ቆንስላ ፊት ለፊት የተካሄደው ፀረ-ኢምፔሪያሊዝም ሰልፍ የኩባን የ 'ቤይ ኦፍ ፒግስ' 65ኛ ዓመት የድል በዓል ዘከረ እ.ኤ.አ በሚያዝያ 1961 የአሜሪካ ጦር እና ፀረ-ኮሙኒስት የኩባ ታጣቂዎች ፊደል ካስትሮን ከሥልጣን ለማውረድ በኩባ የባሕር ዳርቻ ላይ የማረፍ ዘመቻ ለማካሄድ ቢሞክሩም በሦስት ቀናት ውስጥ ተሸንፈዋል። የኩባን ድል በዓል ለማክበር አደባባይ የወጡ የደቡብ አፍሪካ አክቲቪስቶች እና ፖለቲከኞች፤ ሀገሪቱ በአሜሪካ ማዕቀብ ምክንያት አስቸጋሪ የኢኮኖሚ ሁኔታ ውስጥ በምትገኝበት በዚህ ወቅት ድጋፍ መስጠት አስፈላጊ መሆኑን አፅንዖት ሰጥተዋል።የደቡብ አፍሪካው ገዢ ፓርቲ ኤ ኤን ሲ ምክትል ዋና ጸሐፊ ኖምቩላ ሞኮንያኔ፤ “ኩባውያን ሁል ጊዜ በአእምሮአችን፣ በልባችን፣ በምናደርጋቸው እንቅስቃሴዎች እና በምንሠራቸው ጥቃቅን ሥራዎች ውስጥ ይኖራሉ። ስለ ኩባ ልጆች እናስብ፤ የኩባን አመራር እንደግፍ” ብለዋል። ለተጨማሪ መረጃ የስፑትኒክ አፍሪካን ዘገባ ይመልከቱ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ደቡብ አፍሪካ በሚገኘው የአሜሪካ ቆንስላ ፊት ለፊት የተካሄደው ፀረ-ኢምፔሪያሊዝም ሰልፍ የኩባን የ 'ቤይ ኦፍ ፒግስ' 65ኛ ዓመት የድል በዓል ዘከረ
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ በሚገኘው የአሜሪካ ቆንስላ ፊት ለፊት የተካሄደው ፀረ-ኢምፔሪያሊዝም ሰልፍ የኩባን የ 'ቤይ ኦፍ ፒግስ' 65ኛ ዓመት የድል በዓል ዘከረ
2026-04-17T19:44+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/11/3797250_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_33929d4d4f419cbed5c40d0d228564a7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ደቡብ አፍሪካ በሚገኘው የአሜሪካ ቆንስላ ፊት ለፊት የተካሄደው ፀረ-ኢምፔሪያሊዝም ሰልፍ የኩባን የ 'ቤይ ኦፍ ፒግስ' 65ኛ ዓመት የድል በዓል ዘከረ
19:44 17.04.2026 (የተሻሻለ: 19:54 17.04.2026) ደቡብ አፍሪካ በሚገኘው የአሜሪካ ቆንስላ ፊት ለፊት የተካሄደው ፀረ-ኢምፔሪያሊዝም ሰልፍ የኩባን የ 'ቤይ ኦፍ ፒግስ' 65ኛ ዓመት የድል በዓል ዘከረ
እ.ኤ.አ በሚያዝያ 1961 የአሜሪካ ጦር እና ፀረ-ኮሙኒስት የኩባ ታጣቂዎች ፊደል ካስትሮን ከሥልጣን ለማውረድ በኩባ የባሕር ዳርቻ ላይ የማረፍ ዘመቻ ለማካሄድ ቢሞክሩም በሦስት ቀናት ውስጥ ተሸንፈዋል።
የኩባን ድል በዓል ለማክበር አደባባይ የወጡ የደቡብ አፍሪካ አክቲቪስቶች እና ፖለቲከኞች፤ ሀገሪቱ በአሜሪካ ማዕቀብ ምክንያት አስቸጋሪ የኢኮኖሚ ሁኔታ ውስጥ በምትገኝበት በዚህ ወቅት ድጋፍ መስጠት አስፈላጊ መሆኑን አፅንዖት ሰጥተዋል።
የደቡብ አፍሪካው ገዢ ፓርቲ ኤ ኤን ሲ ምክትል ዋና ጸሐፊ ኖምቩላ ሞኮንያኔ፤ “ኩባውያን ሁል ጊዜ በአእምሮአችን፣ በልባችን፣ በምናደርጋቸው እንቅስቃሴዎች እና በምንሠራቸው ጥቃቅን ሥራዎች ውስጥ ይኖራሉ። ስለ ኩባ ልጆች እናስብ፤ የኩባን አመራር እንደግፍ” ብለዋል።
ለተጨማሪ መረጃ የስፑትኒክ አፍሪካን ዘገባ ይመልከቱ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X