የአፍሪካ ጥበብ የሰው ልጅ ቅርስ ጉልህ አካል ነው - የዓለም ሕዝቦች ጉባኤ

ሰብስክራይብ
የአፍሪካ ጥበብ የሰው ልጅ ቅርስ ጉልህ አካል ነው - የዓለም ሕዝቦች ጉባኤ

የሩሲያ የኪነ-ጥበብ ማኅበረሰብ እና አስተማሪዎች የአፍሪካን ጥበብ ኃይል ማወቅ ጀምረዋል የሚሉት የጉባኤው የቦርድ ሰብሳቢ አማካሪ ያኒና ዱበይካቭስክያ ናቸው፡፡

በሩሲያ የሳይንስ እና ባህል ማዕከል ከተዘጋጀው የአፍሪካ ሴቶች የሥነ-ጥበብ ሽልማት የመጨረሻ ዙር ተወዳዳሪዎች የስዕል አውደ ርዕይ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት አስተያየት፤ የሰው ልጅ ቅርስ አካል የሆነው የአፍሪካ ጥበብ ተዘንግቶ ነበር ብለዋል።


“አፍሪካ ብዙ ጥልቅ እይታዎችን ሰጥታኛለች። በሰዎች መካከል ስላለው ትስስር አዲስ ግንዛቤ አግኝቻለሁ። በሰዎች እና በተፈጥሮ መካከል ስላለው ግንኙነት አዲስ ግንዛቤ ይዣለሁ። በሰዎች እና በታሪካቸው እና በኋላ ታሪካቸው መካከል ስላለው ትስስርም ጭምር።”


ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0