https://amh.sputniknews.africa/20260417/3795386.html
ዓለም አቀፍ ሕግ እየሞተ ነው - ፕሮፌሰር ፓትሪክ ሉሙምባ
ዓለም አቀፍ ሕግ እየሞተ ነው - ፕሮፌሰር ፓትሪክ ሉሙምባ
Sputnik አፍሪካ
ዓለም አቀፍ ሕግ እየሞተ ነው - ፕሮፌሰር ፓትሪክ ሉሙምባኬንያዊው የሕግ ምሁር እና የፓን አፍሪካ አቀንቃኝ ፕሮፌሰር ፓትሪክ ሉሙምባ፤ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ንግግር እና ተግባር እንዲሁም አስተዳደራቸው ከእስራኤል ጋር በማበር ኢራን ላይ የፈጸሙትን ጥቃት... 17.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-17T16:32+0300
2026-04-17T16:32+0300
2026-04-17T16:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3795386.jpg?1776432842
ዓለም አቀፍ ሕግ እየሞተ ነው - ፕሮፌሰር ፓትሪክ ሉሙምባኬንያዊው የሕግ ምሁር እና የፓን አፍሪካ አቀንቃኝ ፕሮፌሰር ፓትሪክ ሉሙምባ፤ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ንግግር እና ተግባር እንዲሁም አስተዳደራቸው ከእስራኤል ጋር በማበር ኢራን ላይ የፈጸሙትን ጥቃት ለአብነት አንስተዋል፡፡ "የዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ ፕሬዝዳንት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ንግግር ሲያደርጉ እና መላውን ዓለም አቀፍ ሥርዓት ቃል በቃል ሲሳደቡ ስትሰማ እንዲሁም ድርድር እየተካሄደ ባለበት ወቅት ዩናይትድ ስቴትስ እና እስራኤል በነጠላ ውሳኔ በኢራን ላይ ጥቃት ለመሰንዘር ሲወስኑ ስታይ ዓለም ፍጹም የተለየ አቅጣጫ ላይ መሆኗን ይነግርሃል" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዓለም አቀፍ ሕግ እየሞተ ነው - ፕሮፌሰር ፓትሪክ ሉሙምባ
16:32 17.04.2026 (የተሻሻለ: 16:34 17.04.2026) ዓለም አቀፍ ሕግ እየሞተ ነው - ፕሮፌሰር ፓትሪክ ሉሙምባ
ኬንያዊው የሕግ ምሁር እና የፓን አፍሪካ አቀንቃኝ ፕሮፌሰር ፓትሪክ ሉሙምባ፤ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ንግግር እና ተግባር እንዲሁም አስተዳደራቸው ከእስራኤል ጋር በማበር ኢራን ላይ የፈጸሙትን ጥቃት ለአብነት አንስተዋል፡፡
"የዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ ፕሬዝዳንት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ንግግር ሲያደርጉ እና መላውን ዓለም አቀፍ ሥርዓት ቃል በቃል ሲሳደቡ ስትሰማ እንዲሁም ድርድር እየተካሄደ ባለበት ወቅት ዩናይትድ ስቴትስ እና እስራኤል በነጠላ ውሳኔ በኢራን ላይ ጥቃት ለመሰንዘር ሲወስኑ ስታይ ዓለም ፍጹም የተለየ አቅጣጫ ላይ መሆኗን ይነግርሃል" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X