https://amh.sputniknews.africa/20260416/3791379.html
ዛንዚባር በሁሉም የመንግሥት ሆስፒታሎች 100 በመቶ የመድኃኒት ተደራሽነትን ለማሳካት እንደምትሠራ አረጋገጠች
ዛንዚባር በሁሉም የመንግሥት ሆስፒታሎች 100 በመቶ የመድኃኒት ተደራሽነትን ለማሳካት እንደምትሠራ አረጋገጠች
Sputnik አፍሪካ
ዛንዚባር በሁሉም የመንግሥት ሆስፒታሎች 100 በመቶ የመድኃኒት ተደራሽነትን ለማሳካት እንደምትሠራ አረጋገጠች የዛንዚባር የጤና ሚኒስትር ሳዳ ምኩያ 15ኛው የጤና ዘርፍ ክለሳ ስብሰባ መክፈቻ ላይ ትልቅ የጤና ማሻሻያ ይፋ አድርገዋል። የመድኃኒት በጀትን... 16.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-16T20:06+0300
2026-04-16T20:06+0300
2026-04-16T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3791379.jpg?1776359643
ዛንዚባር በሁሉም የመንግሥት ሆስፒታሎች 100 በመቶ የመድኃኒት ተደራሽነትን ለማሳካት እንደምትሠራ አረጋገጠች የዛንዚባር የጤና ሚኒስትር ሳዳ ምኩያ 15ኛው የጤና ዘርፍ ክለሳ ስብሰባ መክፈቻ ላይ ትልቅ የጤና ማሻሻያ ይፋ አድርገዋል። የመድኃኒት በጀትን በእጥፍ በማሳደግ በ2023/24 ከነበረበት 7.8 ሚሊዮን ዶላር በ2024/25 ወደ 14 ሚሊዮን ዶላር ከፍ እንዲል ተደርጓል። ሚኒስትሯ በመንግሥት ሆስፒታሎች ያለውን የመድኃኒት አቅርቦት ከ82.4 በመቶ ወደ 100 በመቶ ለማድረስ ቃል ገብተዋል። ይህም "ማንኛውም ሆስፒታል የሚመጣ ታካሚ አስፈላጊ የሆኑ መድኃኒቶችን ሁሉ እንዲያገኝ" ለማስቻል ነው።አሁንም ትልቅ ፈተና ሆኖ ስለቀጠለው የሰው ኃይል እጥረት ሲገልጹ፤ በየደረጃው በተደረገ ግምገማ የ3,574 የጤና ባለሙያዎች እጥረት መኖሩ ተለይቷል። መንግሥትም ይህንን ክፍተት በቀጣይ የቅጥር መርኃ-ግብሮች ለመሙላት ያቀደ ሲሆን በዘርፉ ከ1,500 በላይ ክፍት የሥራ መደቦች በቅርቡ ማስታወቂያ እንደሚወጣላቸው ጠቁመዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዛንዚባር በሁሉም የመንግሥት ሆስፒታሎች 100 በመቶ የመድኃኒት ተደራሽነትን ለማሳካት እንደምትሠራ አረጋገጠች
20:06 16.04.2026 (የተሻሻለ: 20:14 16.04.2026) ዛንዚባር በሁሉም የመንግሥት ሆስፒታሎች 100 በመቶ የመድኃኒት ተደራሽነትን ለማሳካት እንደምትሠራ አረጋገጠች
የዛንዚባር የጤና ሚኒስትር ሳዳ ምኩያ 15ኛው የጤና ዘርፍ ክለሳ ስብሰባ መክፈቻ ላይ ትልቅ የጤና ማሻሻያ ይፋ አድርገዋል። የመድኃኒት በጀትን በእጥፍ በማሳደግ በ2023/24 ከነበረበት 7.8 ሚሊዮን ዶላር በ2024/25 ወደ 14 ሚሊዮን ዶላር ከፍ እንዲል ተደርጓል።
ሚኒስትሯ በመንግሥት ሆስፒታሎች ያለውን የመድኃኒት አቅርቦት ከ82.4 በመቶ ወደ 100 በመቶ ለማድረስ ቃል ገብተዋል። ይህም "ማንኛውም ሆስፒታል የሚመጣ ታካሚ አስፈላጊ የሆኑ መድኃኒቶችን ሁሉ እንዲያገኝ" ለማስቻል ነው።
አሁንም ትልቅ ፈተና ሆኖ ስለቀጠለው የሰው ኃይል እጥረት ሲገልጹ፤ በየደረጃው በተደረገ ግምገማ የ3,574 የጤና ባለሙያዎች እጥረት መኖሩ ተለይቷል። መንግሥትም ይህንን ክፍተት በቀጣይ የቅጥር መርኃ-ግብሮች ለመሙላት ያቀደ ሲሆን በዘርፉ ከ1,500 በላይ ክፍት የሥራ መደቦች በቅርቡ ማስታወቂያ እንደሚወጣላቸው ጠቁመዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X