ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በጠፈር ዘርፍ ትብብራቸውን ለማጠናከር እየሠሩ ነው - የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት

ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በጠፈር ዘርፍ ትብብራቸውን ለማጠናከር እየሠሩ ነው - የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት

የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር አብዲሳ ይልማ፤ በዩሪ ጋጋሪን የመጀመሪያ የጠፈር ጉዞ 65ኛ ዓመት መታሰቢያ ፕሮግራም ላይ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት አስተያየት ኢትዮጵያ በዘርፉ ሩሲያ ያካበተችውን ልምድ ለመቅሰም እንደምታሻ ገልጸዋል፡፡

"ከሩሲያውያን ጥልቅ ዕውቀት እና ሰፊ ልምድ በኤሮስፔስ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ለመማር እንፈልጋለን። ስለዚህ፣ በኤሮስፔስ ቴክኖሎጂ ላይ ቀጥተኛ ተሞክሮ ለማግኘት ከእነሱ ጋር አብረን መሥራት እና መተባበር እንፈልጋለን" ሲሉ ተናግረዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0