ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የወርቅ ማጣሪያ ፋብሪካ በቀጣዮቹ ሦስት ወራት ታስመርቃለች

ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የወርቅ ማጣሪያ ፋብሪካ በቀጣዮቹ ሦስት ወራት ታስመርቃለች

ፋብሪካው ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ እንደሚያስችል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታውቀዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከብሔራዊ ቴሌቪዥን ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ፋብሪካው “ኢትዮጵያው ውስጥም ያለውን ወርቅ፤ በአካባቢው ያለውንም ወርቅ ለመጠቀም በከፍተኛ ደረጃ የሚያግዝ ነው” ብለዋል፡፡

የፋብሪካው ወደ ሥራ መግባት ወርቅ ላይ እሴት ሳይጨምሩ ወደ ውጪ መላክን እንደሚያስቀር ተናግረዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0