https://amh.sputniknews.africa/20260416/3789303.html
የላይቤሪያ ባለሥልጣናት የኢትዮጵያን የግብርና ሽግግር የአፍሪካ አርአያ ሲሉ አደነቁ
የላይቤሪያ ባለሥልጣናት የኢትዮጵያን የግብርና ሽግግር የአፍሪካ አርአያ ሲሉ አደነቁ
Sputnik አፍሪካ
የላይቤሪያ ባለሥልጣናት የኢትዮጵያን የግብርና ሽግግር የአፍሪካ አርአያ ሲሉ አደነቁበላይቤሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳራ ቤይሶሎ ኒያንቲ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በኦሮሚያ ክልል ቢሾፍቱ አካባቢ ዘመናዊ የመስኖ ልማቶችን፣ የዶሮና የቀንድ ከብት... 16.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-16T15:58+0300
2026-04-16T15:58+0300
2026-04-16T16:59+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/10/3789437_0:39:1280:759_1920x0_80_0_0_98086628f222bee0a5f8c5fec3e4e588.jpg
የላይቤሪያ ባለሥልጣናት የኢትዮጵያን የግብርና ሽግግር የአፍሪካ አርአያ ሲሉ አደነቁበላይቤሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳራ ቤይሶሎ ኒያንቲ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በኦሮሚያ ክልል ቢሾፍቱ አካባቢ ዘመናዊ የመስኖ ልማቶችን፣ የዶሮና የቀንድ ከብት እርባታዎችን እንዲሁም የጫጩት ማሳደጊያ ማዕከላትንና የግብርና ልማት ሥራዎችን ገብኝቷል፡፡የላይቤሪያ መንግሥት ብሔራዊ የደህንነት አማካሪ ሳሙኤል ኮፊ ውድስ፤ “ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ላይ ያሳየችው ስኬት እንዲሁም የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የምታደርገው እንቅስቃሴ እንደ አርአያነት የሚወሰድ ነው” ብለዋል። ጉብኝቱ ኢትዮጵያ እና ላይቤሪያ በግብርና ልማት ዘርፍ ትብብራቸውን ማጠናከር በሚቹልባቸው ሁኔታዎች ላይ በትኩረት ለመሥራት የሚያስችል መግባባት እንደፈጠረ ግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/10/3789437_109:0:1173:798_1920x0_80_0_0_c4ccb220d6e406ddd5fbacfd60a219f1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የላይቤሪያ ባለሥልጣናት የኢትዮጵያን የግብርና ሽግግር የአፍሪካ አርአያ ሲሉ አደነቁ
15:58 16.04.2026 (የተሻሻለ: 16:59 16.04.2026) የላይቤሪያ ባለሥልጣናት የኢትዮጵያን የግብርና ሽግግር የአፍሪካ አርአያ ሲሉ አደነቁበላይቤሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳራ ቤይሶሎ ኒያንቲ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በኦሮሚያ ክልል ቢሾፍቱ አካባቢ ዘመናዊ የመስኖ ልማቶችን፣ የዶሮና የቀንድ ከብት እርባታዎችን እንዲሁም የጫጩት ማሳደጊያ ማዕከላትንና የግብርና ልማት ሥራዎችን ገብኝቷል፡፡
የላይቤሪያ መንግሥት ብሔራዊ የደህንነት አማካሪ ሳሙኤል ኮፊ ውድስ፤ “ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ላይ ያሳየችው ስኬት እንዲሁም የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የምታደርገው እንቅስቃሴ እንደ አርአያነት የሚወሰድ ነው” ብለዋል።
ጉብኝቱ ኢትዮጵያ እና ላይቤሪያ በግብርና ልማት ዘርፍ ትብብራቸውን ማጠናከር በሚቹልባቸው ሁኔታዎች ላይ በትኩረት ለመሥራት የሚያስችል መግባባት እንደፈጠረ ግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X