https://amh.sputniknews.africa/20260416/3789219.html
የሀገር ውስጥ አምራቾች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ያላቸው ድርሻ 60 በመቶ ደርሷል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ
የሀገር ውስጥ አምራቾች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ያላቸው ድርሻ 60 በመቶ ደርሷል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ
Sputnik አፍሪካ
የሀገር ውስጥ አምራቾች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ያላቸው ድርሻ 60 በመቶ ደርሷል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሀገሪቱ ተግባራዊ የተደረገው ለውጥ ለሀገር ውስጥ ባለሀብቶች ሰፊ ዕድል በመፍጠሩ በአሁኑ ወቅት አብዛኛው የኢንዱስትሪ ፓርክ ሼዶች በሀገር... 16.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-16T15:15+0300
2026-04-16T15:15+0300
2026-04-16T15:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/10/3789066_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_cc442c2662abc8a6335303a99b9fc82a.jpg
የሀገር ውስጥ አምራቾች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ያላቸው ድርሻ 60 በመቶ ደርሷል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሀገሪቱ ተግባራዊ የተደረገው ለውጥ ለሀገር ውስጥ ባለሀብቶች ሰፊ ዕድል በመፍጠሩ በአሁኑ ወቅት አብዛኛው የኢንዱስትሪ ፓርክ ሼዶች በሀገር ውስጥ ኢንዱስትሪዎች መያዛቸውን ጠቅላይ ሚኒትሩ ተናግረዋል። ለብሔራዊ ቴሌቪዥን በሰጡት ቃለመጠይቅ፤ በቀጣዩ ዓመት ከኢንዱስትሪ ፓርኮች 1 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ለማግኘት መታቀዱንም ገልፀዋል። የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ወደ ሰፊ የኢኮኖሚ ቀጣናዎች በመቀየር የንግድ ውድድርን የማሳደግ ሥራ በትኩረት እንደሚከናወንም አስታወቀዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሀገር ውስጥ አምራቾች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ያላቸው ድርሻ 60 በመቶ ደርሷል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ
Sputnik አፍሪካ
የሀገር ውስጥ አምራቾች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ያላቸው ድርሻ 60 በመቶ ደርሷል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ
2026-04-16T15:15+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/10/3789066_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_006d19dcef279fb4c5add3f0aee40de9.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሀገር ውስጥ አምራቾች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ያላቸው ድርሻ 60 በመቶ ደርሷል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ
15:15 16.04.2026 (የተሻሻለ: 15:24 16.04.2026) የሀገር ውስጥ አምራቾች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ያላቸው ድርሻ 60 በመቶ ደርሷል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ
በሀገሪቱ ተግባራዊ የተደረገው ለውጥ ለሀገር ውስጥ ባለሀብቶች ሰፊ ዕድል በመፍጠሩ በአሁኑ ወቅት አብዛኛው የኢንዱስትሪ ፓርክ ሼዶች በሀገር ውስጥ ኢንዱስትሪዎች መያዛቸውን ጠቅላይ ሚኒትሩ ተናግረዋል።
ለብሔራዊ ቴሌቪዥን በሰጡት ቃለመጠይቅ፤ በቀጣዩ ዓመት ከኢንዱስትሪ ፓርኮች 1 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ለማግኘት መታቀዱንም ገልፀዋል።
የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ወደ ሰፊ የኢኮኖሚ ቀጣናዎች በመቀየር የንግድ ውድድርን የማሳደግ ሥራ በትኩረት እንደሚከናወንም አስታወቀዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X