ኢትዮጵያ በአጭር ጊዜ ውስጥ ሳተላይቶችን በሀገር ውስጥ ወደ መገጣጠም ሥራ የመግባት ፍላጎት እንዳላት አስታውቃለች

ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ በአጭር ጊዜ ውስጥ ሳተላይቶችን በሀገር ውስጥ ወደ መገጣጠም ሥራ የመግባት ፍላጎት እንዳላት አስታውቃለች

የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አብዲሳ ይልማ፤ ይህን ፍላጎት እውን ለማድረግ ሀገሪቱ ከሩሲያ ጋር በትብብር እንደምትሠራ ገልጸዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0