https://amh.sputniknews.africa/20260415/3785929.html
ኬንያ የነዳጅ ምርቶች ዋጋ ላይ እስከ 24 በመቶ ጭማሪ አደረገች
ኬንያ የነዳጅ ምርቶች ዋጋ ላይ እስከ 24 በመቶ ጭማሪ አደረገች
Sputnik አፍሪካ
ኬንያ የነዳጅ ምርቶች ዋጋ ላይ እስከ 24 በመቶ ጭማሪ አደረገች የአሜሪካ እና ኢራን ግጭት የነዳጅ ምርቶች ማስመጫ ዋጋን በ68.7 በመቶ እንዲያሻቅብ በማድረጉ፤ የቤንዚን የችርቻሮ ዋጋ በ16.1 በመቶ እንዲሁም የናፍጣ ዋጋ ደግሞ በ24.2 በመቶ... 15.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-15T20:04+0300
2026-04-15T20:04+0300
2026-04-15T20:08+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/0f/3785983_0:0:1216:684_1920x0_80_0_0_b8ef4aa664505f468990afefcbf217cc.jpg
ኬንያ የነዳጅ ምርቶች ዋጋ ላይ እስከ 24 በመቶ ጭማሪ አደረገች የአሜሪካ እና ኢራን ግጭት የነዳጅ ምርቶች ማስመጫ ዋጋን በ68.7 በመቶ እንዲያሻቅብ በማድረጉ፤ የቤንዚን የችርቻሮ ዋጋ በ16.1 በመቶ እንዲሁም የናፍጣ ዋጋ ደግሞ በ24.2 በመቶ እንዲጨምር መደረጉን የሀገሪቱ የኢነርጂ እና ነዳጅ ቁጥጥር ባለሥልጣን አስታውቋል።ከባሕረ ሰላጤው ሀገራት ነዳጅ በከፍተኛ ሁኔታ የምታስመጣው ኬንያ፤ አሁን ላይ አንድ ሊትር ቤንዚን በ206.97 የኬንያ ሺሊንግ (1.60 ዶላር) እንዲሁም አንድ ሊትር ናፍጣ በ206.84 ሺሊንግ እየሸጠች ትገኛለች። የዋጋ ጭማሪው በተጠቃሚው ላይ የሚያደርሰውን ጫና ለመቀነስ፤ ባለሥልጣኑ የነዳጅ ምርቶች የተጨማሪ እሴት ታክስ ከ16 በመቶ ወደ 13 በመቶ ዝቅ እንዲል አድርጓል። አዲሱ የዋጋ ተመን ተግባራዊ ከመሆኑ በፊት በርካታ አሽከርካሪዎች ወደ ነዳጅ ማደያዎች በመሄድ ታንከሮቻቸውን ሲሞሉ መታየታቸው ተዘግቧል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/0f/3785983_153:0:1065:684_1920x0_80_0_0_dd2d5f0a180150bae04e7cf2dd64f0eb.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኬንያ የነዳጅ ምርቶች ዋጋ ላይ እስከ 24 በመቶ ጭማሪ አደረገች
20:04 15.04.2026 (የተሻሻለ: 20:08 15.04.2026) ኬንያ የነዳጅ ምርቶች ዋጋ ላይ እስከ 24 በመቶ ጭማሪ አደረገች የአሜሪካ እና ኢራን ግጭት የነዳጅ ምርቶች ማስመጫ ዋጋን በ68.7 በመቶ እንዲያሻቅብ በማድረጉ፤ የቤንዚን የችርቻሮ ዋጋ በ16.1 በመቶ እንዲሁም የናፍጣ ዋጋ ደግሞ በ24.2 በመቶ እንዲጨምር መደረጉን የሀገሪቱ የኢነርጂ እና ነዳጅ ቁጥጥር ባለሥልጣን አስታውቋል።
ከባሕረ ሰላጤው ሀገራት ነዳጅ በከፍተኛ ሁኔታ የምታስመጣው ኬንያ፤ አሁን ላይ አንድ ሊትር ቤንዚን በ206.97 የኬንያ ሺሊንግ (1.60 ዶላር) እንዲሁም አንድ ሊትር ናፍጣ በ206.84 ሺሊንግ እየሸጠች ትገኛለች።
የዋጋ ጭማሪው በተጠቃሚው ላይ የሚያደርሰውን ጫና ለመቀነስ፤ ባለሥልጣኑ የነዳጅ ምርቶች የተጨማሪ እሴት ታክስ ከ16 በመቶ ወደ 13 በመቶ ዝቅ እንዲል አድርጓል። አዲሱ የዋጋ ተመን ተግባራዊ ከመሆኑ በፊት በርካታ አሽከርካሪዎች ወደ ነዳጅ ማደያዎች በመሄድ ታንከሮቻቸውን ሲሞሉ መታየታቸው ተዘግቧል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X