#viral| በሀገር ውስጥ ግብዓቶች የተሠራው መኪና

ሰብስክራይብ

#viral| በሀገር ውስጥ ግብዓቶች የተሠራው መኪና

የባሕር ዳር ከተማ ኗሪው እና የአውቶ ኤሌክትሪክ ምሩቅ የሆነው ወጣት ብሩክ ወንድይፍራው፤ አነስተኛ መኪና በሀገር ውስጥ ጥሬ ዕቃዎች በመሥራት የፈጠራ ብቃቱን አሳይቷል።

4 ሰዎችን መጫን የሚችለው መኪና ከ350 ሺህ ብር በላይ ወጪ ተደርጎበታል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0