እስራኤል በሊባኖስ መሠረተ ልማቶችን ማውደም እንደቀጠለች ተገለጸ

ሰብስክራይብ

እስራኤል በሊባኖስ መሠረተ ልማቶችን ማውደም እንደቀጠለች ተገለጸ

የእስራኤል ጦር በደቡባዊ ሊባኖስ የሚገኙ የሄዝቦላ መሠረተ ልማቶች ላይ የተሰነዘሩ ጥቃቶችን የሚያሳዩ ተንቀሳቃሽ ምሥሎችን ይፋ አድርጓል፡፡ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ከ200 በላይ ኢላማዎችን ማውደሙንም ገልጿል።

የሊባኖስ ጤና ሚኒስቴር እስከ ማክሰኞ ድረስ ባወጣው መረጃ መሠረት፤ የእስራኤል ጥቃት እስካሁን 2,124 ሰዎችን ለሞት የዳረገ ሲሆን 6,921 ሰዎች ላይ ደግሞ የአካል ጉዳት አድርሷል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0