ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት ጥቂት ሳምንታት ውስጥ የአውሮፕላን መለዋወጫ ማምረቻ ኢንዱስትሪ እንደምታስመርቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አስታወቁ

ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት ጥቂት ሳምንታት ውስጥ የአውሮፕላን መለዋወጫ ማምረቻ ኢንዱስትሪ እንደምታስመርቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አስታወቁ


ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከብሔራዊ ቴሊቪዥን ጣቢያ ጋር ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፤ “የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቦይንግ ኩባንያ ጋር በመተባበር የኤሮስፔስ መለዋወጫዎች ማምረቻ ፋብሪካ ጨርሰናል” ብለዋል።


ይህ እርምጃ በውጭ ሀገር ምርቶች ላይ ያለውን ጥገኝነት ማስቀረትን ታሳቢ ያደረገ እንደሆነም ገልፀዋል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለቦይንግ ኩባንያ የአውሮፕላን መለዋወጫ ግብዓቶችን እያመረተ ማቅረብ መጀመሩን ቀደም ሲል አስታውቋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0