ላይቤሪያ የኢትዮጵያን የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂ ተሞክሮ በአርአያነት እንደምትወስድ አስታወቀች
14:50 15.04.2026 (የተሻሻለ: 15:32 15.04.2026)
ሰብስክራይብ
ላይቤሪያ የኢትዮጵያን የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂ ተሞክሮ በአርአያነት እንደምትወስድ አስታወቀች
— Sputnik Ethiopia (@sputnik_ethio) April 15, 2026
🤖 ኢትዮጵያ በሰው ሠራሽ አስተውህሎት ዘርፍ እያስመዘገበች ያለችው ስኬት ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ማሳያ መሆኑን የላይቤሪያ የውጭ ጉዳይ… pic.twitter.com/jo6TtrvRXu
ላይቤሪያ የኢትዮጵያን የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂ ተሞክሮ በአርአያነት እንደምትወስድ አስታወቀች
ኢትዮጵያ በሰው ሠራሽ አስተውህሎት ዘርፍ እያስመዘገበች ያለችው ስኬት ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ማሳያ መሆኑን የላይቤሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳራ ቤይሶሎ ኒያንቲ ተናግረዋል።
በሚኒስትሯ የተመራ የላይቤሪያ ልዑካን ቡድን በአዲስ አበባ የሚገኘውን የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ማክሰኞ ጎብኝቷል።
"የተሻለች ላይቤሪያን ለመገንባት የኢትዮጵያን ምርጥ ተሞክሮዎች እንደ መነሻ እንወስዳለን" ሲሉ ሚኒስትሯ ገልፀዋል።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ወርቁ ጋቸና፤ ኢንስቲትዩቱ ያካበተውን የቴክኖሎጂ እውቀት ለሌሎች አፍሪካውያን ወንድሞች ለማካፈል ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
ኢትዮጵያ በሰው ሠራሽ አስተውህሎት ዘርፍ እያስመዘገበች ያለችው ስኬት ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ማሳያ መሆኑን የላይቤሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳራ ቤይሶሎ ኒያንቲ ተናግረዋል።
በሚኒስትሯ የተመራ የላይቤሪያ ልዑካን ቡድን በአዲስ አበባ የሚገኘውን የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ማክሰኞ ጎብኝቷል።
"የተሻለች ላይቤሪያን ለመገንባት የኢትዮጵያን ምርጥ ተሞክሮዎች እንደ መነሻ እንወስዳለን" ሲሉ ሚኒስትሯ ገልፀዋል።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ወርቁ ጋቸና፤ ኢንስቲትዩቱ ያካበተውን የቴክኖሎጂ እውቀት ለሌሎች አፍሪካውያን ወንድሞች ለማካፈል ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X