https://amh.sputniknews.africa/20260415/3782784.html
ሞስኮ እና ቤጂንግ የደቡባዊውን ዓለም አንድነት ለመጠበቅ ሕጋዊ ጥቅሞቻቸውን ማስከበር አለባቸው - ሺ ጂንፒንግ
ሞስኮ እና ቤጂንግ የደቡባዊውን ዓለም አንድነት ለመጠበቅ ሕጋዊ ጥቅሞቻቸውን ማስከበር አለባቸው - ሺ ጂንፒንግ
Sputnik አፍሪካ
ሞስኮ እና ቤጂንግ የደቡባዊውን ዓለም አንድነት ለመጠበቅ ሕጋዊ ጥቅሞቻቸውን ማስከበር አለባቸው - ሺ ጂንፒንግ የቻይና ፕሬዚዳንት ከሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ጋር ባደረጉት ውይይት፤ ዓለም ላይ በክፍለ ዘመኑ ታይቶ የማይታወቅ ለውጥ... 15.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-15T12:44+0300
2026-04-15T12:44+0300
2026-04-15T12:58+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/0f/3783085_0:47:900:553_1920x0_80_0_0_bcee4e88103cedb7305bccee1ca5b6dd.jpg
ሞስኮ እና ቤጂንግ የደቡባዊውን ዓለም አንድነት ለመጠበቅ ሕጋዊ ጥቅሞቻቸውን ማስከበር አለባቸው - ሺ ጂንፒንግ የቻይና ፕሬዚዳንት ከሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ጋር ባደረጉት ውይይት፤ ዓለም ላይ በክፍለ ዘመኑ ታይቶ የማይታወቅ ለውጥ በተጋረጠበት በዚህ ወቅት ቻይና ከሩሲያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት እያጠናከረች እንደሆነ ገልፀዋል። ሁለቱ ሀገራት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትን ሥልጣን እና ዘላቂነት ወደ ነበረበት ለመመለስ በጋራ መሥራት እንዳለባቸው ሺ ጂንፒንግ አጽንኦት ሰጥተው መናገራቸውን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።ይህም በሻንጋይ የትብብር ድርጅት እና በብሪክስ ውስጥ የሚከናወኑ የጋራ ሥራዎችን በማስቀጠል መከናወን እንዳለበት አመልክተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/0f/3783085_50:0:850:600_1920x0_80_0_0_b75b8e0b9680f42e72dd9e0a19b32503.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሞስኮ እና ቤጂንግ የደቡባዊውን ዓለም አንድነት ለመጠበቅ ሕጋዊ ጥቅሞቻቸውን ማስከበር አለባቸው - ሺ ጂንፒንግ
12:44 15.04.2026 (የተሻሻለ: 12:58 15.04.2026) ሞስኮ እና ቤጂንግ የደቡባዊውን ዓለም አንድነት ለመጠበቅ ሕጋዊ ጥቅሞቻቸውን ማስከበር አለባቸው - ሺ ጂንፒንግ የቻይና ፕሬዚዳንት ከሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ጋር ባደረጉት ውይይት፤ ዓለም ላይ በክፍለ ዘመኑ ታይቶ የማይታወቅ ለውጥ በተጋረጠበት በዚህ ወቅት ቻይና ከሩሲያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት እያጠናከረች እንደሆነ ገልፀዋል።
ሁለቱ ሀገራት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትን ሥልጣን እና ዘላቂነት ወደ ነበረበት ለመመለስ በጋራ መሥራት እንዳለባቸው ሺ ጂንፒንግ አጽንኦት ሰጥተው መናገራቸውን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
ይህም በሻንጋይ የትብብር ድርጅት እና በብሪክስ ውስጥ የሚከናወኑ የጋራ ሥራዎችን በማስቀጠል መከናወን እንዳለበት አመልክተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X