https://amh.sputniknews.africa/20260414/3781518.html
ኢትዮጵያ እና ላይቤሪያ በተለያዩ ዘርፎች ዙሪያ የመግባቢያ ስምምነቶች ተፈራረሙ
ኢትዮጵያ እና ላይቤሪያ በተለያዩ ዘርፎች ዙሪያ የመግባቢያ ስምምነቶች ተፈራረሙ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ላይቤሪያ በተለያዩ ዘርፎች ዙሪያ የመግባቢያ ስምምነቶች ተፈራረሙ ሁለቱ ሀገራት በትምህርት፣ በሰው ሠራሽ አስተውህሎት፣ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፎች ላይ ያተኮሩና ለወደፊት ትብብር እንደ ስትራቴጂካዊ መሠረት እና ተግባራዊ ፍኖተ-ካርታ... 14.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-14T20:05+0300
2026-04-14T20:05+0300
2026-04-14T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3781518.jpg?1776186843
ኢትዮጵያ እና ላይቤሪያ በተለያዩ ዘርፎች ዙሪያ የመግባቢያ ስምምነቶች ተፈራረሙ ሁለቱ ሀገራት በትምህርት፣ በሰው ሠራሽ አስተውህሎት፣ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፎች ላይ ያተኮሩና ለወደፊት ትብብር እንደ ስትራቴጂካዊ መሠረት እና ተግባራዊ ፍኖተ-ካርታ የሚያገለግሉ ስምምነቶችን እንደተፈራረሙ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ቀደም ብለው ከላይቤሪያ ፕሬዚደንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አካሂደዋል። "ውይይታችን በተለያዩ ዘርፎች ያለንን የቆየ አጋርነት ይበልጥ ለማጠናከርና ለማስፋት ወሳኝ ምዕራፍ ከፍቷል" ሲሉ በማኅበራዊ ገጻቸው ገልጸዋል። የላይቤሪያ ፕሬዚደንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ ዛሬ ጠዋት ኢትዮጵያ የገቡ ሲሆን ጉብኝቱ የሁለቱን ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የማጠናከር ዓላማ አለው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ እና ላይቤሪያ በተለያዩ ዘርፎች ዙሪያ የመግባቢያ ስምምነቶች ተፈራረሙ
20:05 14.04.2026 (የተሻሻለ: 20:14 14.04.2026) ኢትዮጵያ እና ላይቤሪያ በተለያዩ ዘርፎች ዙሪያ የመግባቢያ ስምምነቶች ተፈራረሙ
ሁለቱ ሀገራት በትምህርት፣ በሰው ሠራሽ አስተውህሎት፣ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፎች ላይ ያተኮሩና ለወደፊት ትብብር እንደ ስትራቴጂካዊ መሠረት እና ተግባራዊ ፍኖተ-ካርታ የሚያገለግሉ ስምምነቶችን እንደተፈራረሙ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ቀደም ብለው ከላይቤሪያ ፕሬዚደንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አካሂደዋል።
"ውይይታችን በተለያዩ ዘርፎች ያለንን የቆየ አጋርነት ይበልጥ ለማጠናከርና ለማስፋት ወሳኝ ምዕራፍ ከፍቷል" ሲሉ በማኅበራዊ ገጻቸው ገልጸዋል።
የላይቤሪያ ፕሬዚደንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ ዛሬ ጠዋት ኢትዮጵያ የገቡ ሲሆን ጉብኝቱ የሁለቱን ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የማጠናከር ዓላማ አለው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X