https://amh.sputniknews.africa/20260414/3780119.html
የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት "በየትኛውም ሰዓት ዳግም ሊያገረሽ ይችላል" - አልጄሪያዊ ባለሙያ
የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት "በየትኛውም ሰዓት ዳግም ሊያገረሽ ይችላል" - አልጄሪያዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት "በየትኛውም ሰዓት ዳግም ሊያገረሽ ይችላል" - አልጄሪያዊ ባለሙያየጸጥታ ጉዳዮች ባለሙያ እና የ "Menadefense" ድረ-ገጽ መስራች አክራም ካሪፍ፤ በተለይም ዋሽንግተን ለአዲስ ጥቃቶች ለመዘጋጀት ድርድሮችን የምታጓትት... 14.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-14T17:47+0300
2026-04-14T17:47+0300
2026-04-14T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/0e/3779966_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_7f6fc05316f21361c79ffbe625bd914b.jpg
የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት "በየትኛውም ሰዓት ዳግም ሊያገረሽ ይችላል" - አልጄሪያዊ ባለሙያየጸጥታ ጉዳዮች ባለሙያ እና የ "Menadefense" ድረ-ገጽ መስራች አክራም ካሪፍ፤ በተለይም ዋሽንግተን ለአዲስ ጥቃቶች ለመዘጋጀት ድርድሮችን የምታጓትት ከሆነ ሁኔታው የማያስተማምን ሆኖ ይቆያል ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። በተለይ የአሜሪካ ማዕቀቦች እና የቴክኖሎጂ ተደራሽነት ገደቦች ከቀጠሉ፤ ኢራን የተራዘመ እና አስቸጋሪ የመልሶ ግንባታ ሂደት እንደሚጠብቃት ገልጸዋል።ሆኖም ኢራን እንደ "ሻሄድ" አይነት ድሮኖች ላይ በከፍተኛው ኢንቨስት በማድረግ፤ ብዛት እና ቅለትን ምርጫዋ ማድረጓን ባለሙያው አፅንዖት ሰጥተዋል።ካሪፍ አክለውም "ኢራናውያን ከሞላ ጎደል ለመከተል የመረጡት መርህ ይህ ነው። የሲቪል ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም፤ በቴክኖሎጂ ደረጃቸው ውስን የሆኑ ነገር ግን በብዛት እና በጣም በዝቅተኛ ወጪ የሚመረቱ ድሮኖችን መገንባት ነው" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት "በየትኛውም ሰዓት ዳግም ሊያገረሽ ይችላል" - አልጄሪያዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት "በየትኛውም ሰዓት ዳግም ሊያገረሽ ይችላል" - አልጄሪያዊ ባለሙያ
2026-04-14T17:47+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/0e/3779966_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_cb00a9bf352c1aeefaee22523ee73541.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት "በየትኛውም ሰዓት ዳግም ሊያገረሽ ይችላል" - አልጄሪያዊ ባለሙያ
17:47 14.04.2026 (የተሻሻለ: 17:54 14.04.2026) የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት "በየትኛውም ሰዓት ዳግም ሊያገረሽ ይችላል" - አልጄሪያዊ ባለሙያ
የጸጥታ ጉዳዮች ባለሙያ እና የ "Menadefense" ድረ-ገጽ መስራች አክራም ካሪፍ፤ በተለይም ዋሽንግተን ለአዲስ ጥቃቶች ለመዘጋጀት ድርድሮችን የምታጓትት ከሆነ ሁኔታው የማያስተማምን ሆኖ ይቆያል ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በተለይ የአሜሪካ ማዕቀቦች እና የቴክኖሎጂ ተደራሽነት ገደቦች ከቀጠሉ፤ ኢራን የተራዘመ እና አስቸጋሪ የመልሶ ግንባታ ሂደት እንደሚጠብቃት ገልጸዋል።
ሆኖም ኢራን እንደ "ሻሄድ" አይነት ድሮኖች ላይ በከፍተኛው ኢንቨስት በማድረግ፤ ብዛት እና ቅለትን ምርጫዋ ማድረጓን ባለሙያው አፅንዖት ሰጥተዋል።
ካሪፍ አክለውም "ኢራናውያን ከሞላ ጎደል ለመከተል የመረጡት መርህ ይህ ነው። የሲቪል ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም፤ በቴክኖሎጂ ደረጃቸው ውስን የሆኑ ነገር ግን በብዛት እና በጣም በዝቅተኛ ወጪ የሚመረቱ ድሮኖችን መገንባት ነው" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X