https://amh.sputniknews.africa/20260414/3779895.html
ሰብዓዊ ድጋፍ የፖለቲካ መሣሪያ እየሆነ መጥቷል - የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽነር
ሰብዓዊ ድጋፍ የፖለቲካ መሣሪያ እየሆነ መጥቷል - የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽነር
Sputnik አፍሪካ
ሰብዓዊ ድጋፍ የፖለቲካ መሣሪያ እየሆነ መጥቷል - የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽነር የወቅቱ የሰብዓዊ ድጋፍ ምህዳር ራሱን የቻለ ኢንዱስትሪ ሆኗል ሲሉም የተቋሙ ኃላፊ አምባሳደር ሽፈራው ተ/ማሪያም ከ16ኛው የአፍሪካ የአደጋ ስጋት አቅም... 14.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-14T17:19+0300
2026-04-14T17:19+0300
2026-04-14T17:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/0e/3779742_22:0:1942:1080_1920x0_80_0_0_4dab5d3188215880a79bf9684d00829a.jpg
ሰብዓዊ ድጋፍ የፖለቲካ መሣሪያ እየሆነ መጥቷል - የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽነር የወቅቱ የሰብዓዊ ድጋፍ ምህዳር ራሱን የቻለ ኢንዱስትሪ ሆኗል ሲሉም የተቋሙ ኃላፊ አምባሳደር ሽፈራው ተ/ማሪያም ከ16ኛው የአፍሪካ የአደጋ ስጋት አቅም ጉባኤ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል፡፡ “ሁልግዜም ከጀርባ የተያያዘ ሌላ ነገር አለ፡፡ በጣም ግልጽ በሆነ መልኩ የፖለቲካ መሣሪያ እየሆነ መጥቷል፡፡” 16ኛው የአፍሪካ የአደጋ ስጋት አቅም ጉባኤ በተቀናጀ ትብብርና አጋርነት አኅጉራዊ የአደጋ ሥጋቶችን መመከት ላይ ትኩረታቸውን ያደረጉ ምክክሮችን አስተናግዶ ተጠናቋል፡፡ ኢትዮጵያ ተፈጥሯዊ የአደጋ ስጋቶችን ቀድሞ ለመከላከል እየተገበረቻቸው ያሉ ወጤታማ ፖሊሲዎችን ለጉባኤው አቅርባለች። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሰብዓዊ ድጋፍ የፖለቲካ መሣሪያ እየሆነ መጥቷል - የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽነር
Sputnik አፍሪካ
ሰብዓዊ ድጋፍ የፖለቲካ መሣሪያ እየሆነ መጥቷል - የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽነር
2026-04-14T17:19+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/0e/3779742_262:0:1702:1080_1920x0_80_0_0_275eff694d50ff528f7ca16bb1c79dc6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሰብዓዊ ድጋፍ የፖለቲካ መሣሪያ እየሆነ መጥቷል - የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽነር
17:19 14.04.2026 (የተሻሻለ: 17:24 14.04.2026) ሰብዓዊ ድጋፍ የፖለቲካ መሣሪያ እየሆነ መጥቷል - የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽነር
የወቅቱ የሰብዓዊ ድጋፍ ምህዳር ራሱን የቻለ ኢንዱስትሪ ሆኗል ሲሉም የተቋሙ ኃላፊ አምባሳደር ሽፈራው ተ/ማሪያም ከ16ኛው የአፍሪካ የአደጋ ስጋት አቅም ጉባኤ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል፡፡
“ሁልግዜም ከጀርባ የተያያዘ ሌላ ነገር አለ፡፡ በጣም ግልጽ በሆነ መልኩ የፖለቲካ መሣሪያ እየሆነ መጥቷል፡፡”
16ኛው የአፍሪካ የአደጋ ስጋት አቅም ጉባኤ በተቀናጀ ትብብርና አጋርነት አኅጉራዊ የአደጋ ሥጋቶችን መመከት ላይ ትኩረታቸውን ያደረጉ ምክክሮችን አስተናግዶ ተጠናቋል፡፡
ኢትዮጵያ ተፈጥሯዊ የአደጋ ስጋቶችን ቀድሞ ለመከላከል እየተገበረቻቸው ያሉ ወጤታማ ፖሊሲዎችን ለጉባኤው አቅርባለች።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X