ምዕራባውያን በታይዋን ጉዳይ አደገኛ ጨዋታቸውን ቀጥለዋል - ላቭሮቭ

ሰብስክራይብ

ምዕራባውያን በታይዋን ጉዳይ አደገኛ ጨዋታቸውን ቀጥለዋል - ላቭሮቭ

"ሰፊው አኅጉራችን የማያቋርጥ ትኩረት ይሻል። ዛሬ የቻይና ሊቀመንበር በዓለም አቀፍ ደህንነት እና በሌሎች ዘርፎች ዙሪያ ባቀረቧቸው ተነሳሽነቶች እንዲሁም የፕሬዚዳንት ፑቲንን የዩሬዥያ አኅጉራዊ የደህንነት መዋቅርን የመመስረት ሃሳብ...በጥልቀት እንደምንወያይ እርግጠኛ ነኝ" ሲሉ ሰርጌ ላቭሮቭ ከቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ጋር ባደረጉት ውይይት ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0