የኢትዮጵያ አየር መንገድ በምዕራብ አፍሪካ የጥገና ማዕከል ሊገነባ ነው
— Sputnik Ethiopia (@sputnik_ethio) April 14, 2026
🛫 አየር መንገዱ የጥገና እና እድሳት ማዕከሉን ከተቀጥላው የቶጎው አስካይ አየር መንገድ ጋር በመተባበር ለመገንባት ማቀዱን የአስካይ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢሳያስ… pic.twitter.com/AkbA7pamCz
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በምዕራብ አፍሪካ የጥገና ማዕከል ሊገነባ ነው
አየር መንገዱ የጥገና እና እድሳት ማዕከሉን ከተቀጥላው የቶጎው አስካይ አየር መንገድ ጋር በመተባበር ለመገንባት ማቀዱን የአስካይ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢሳያስ ወልደማርያም ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
“ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በቶጎ ሎሜ የጥገና፣ የእድሳትና የቁጥጥር ማዕከል ለመገንባት የጋር ዕቅድ አለ” ሲሉ ኃላፊው ተናግረዋል፡፡
ይህ ዕቅድ በምዕራብ አፍሪካ የቴክኒክ ማዕከል እንደሚያስፈልግ በአዋጭነት ጥናት መረጋገጡን ተከትሎ የመጣ እንደሆነ የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሚው መስፍን ጣሰው አስታውቀዋል።
ፕሮጀክቱ የአየር መንገዱ "ራዕይ 2040" ማስፋፊያ እቅድ አካል ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አየር መንገዱ የጥገና እና እድሳት ማዕከሉን ከተቀጥላው የቶጎው አስካይ አየር መንገድ ጋር በመተባበር ለመገንባት ማቀዱን የአስካይ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢሳያስ ወልደማርያም ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
“ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በቶጎ ሎሜ የጥገና፣ የእድሳትና የቁጥጥር ማዕከል ለመገንባት የጋር ዕቅድ አለ” ሲሉ ኃላፊው ተናግረዋል፡፡
ይህ ዕቅድ በምዕራብ አፍሪካ የቴክኒክ ማዕከል እንደሚያስፈልግ በአዋጭነት ጥናት መረጋገጡን ተከትሎ የመጣ እንደሆነ የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሚው መስፍን ጣሰው አስታውቀዋል።
ፕሮጀክቱ የአየር መንገዱ "ራዕይ 2040" ማስፋፊያ እቅድ አካል ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X