የኢትዮጵያ አየር መንገድ በምዕራብ አፍሪካ የጥገና ማዕከል ሊገነባ ነው

ሰብስክራይብ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በምዕራብ አፍሪካ የጥገና ማዕከል ሊገነባ ነው

አየር መንገዱ የጥገና እና እድሳት ማዕከሉን ከተቀጥላው የቶጎው አስካይ አየር መንገድ ጋር በመተባበር ለመገንባት ማቀዱን የአስካይ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢሳያስ ወልደማርያም ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።


“ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በቶጎ ሎሜ የጥገና፣ የእድሳትና የቁጥጥር ማዕከል ለመገንባት የጋር ዕቅድ አለ” ሲሉ ኃላፊው ተናግረዋል፡፡


ይህ ዕቅድ በምዕራብ አፍሪካ የቴክኒክ ማዕከል እንደሚያስፈልግ በአዋጭነት ጥናት መረጋገጡን ተከትሎ የመጣ እንደሆነ የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሚው መስፍን ጣሰው አስታውቀዋል።

ፕሮጀክቱ የአየር መንገዱ "ራዕይ 2040" ማስፋፊያ እቅድ አካል ነው።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0