ኢራን በደረሰባት ጥቃት ተሳታፊ የነበሩ የአረብ ሀገራትን ካሳ ጠየቀች

ኢራን
ኢራን - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.04.2026
ሰብስክራይብ
ኢራን በደረሰባት ጥቃት ተሳታፊ የነበሩ የአረብ ሀገራትን ካሳ ጠየቀች

በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢራን ቋሚ ተወካይ አሚር ሰኢድ ኢራቫኒ በላኩት ደብዳቤ መሠረት፤ ባህሬን፣ ሳዑዲ ዓረቢያ፣ ኳታር፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች እና ዮርዳኖስ ካሳ ከተጠየቁት ሀገራት ዝርዝር ውስጥ ተካተዋል።

ኢራቫኒ እንደገለጹት፤ የተጠቀሱት ሀገራት ግዛቶቻቸውን በኢራን ላይ ለሚሰነዘር ጥቃት ክፍት ከማድረጋቸውም በላይ፤ በአንዳንድ ሁኔታዎች በኢራን "ሲቪል ተቋማትን ኢላማ ያደረጉ ሕገ-ወጥ ወታደራዊ ጥቃቶች" እንዲፈጸሙ በቀጥታ ተሳትፈዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0