ሩሲያ ደቡብ አፍሪካ ውስጥ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን የሥልጠና ፕሮግራም አስጀመረች

ሰብስክራይብ
ሩሲያ ደቡብ አፍሪካ ውስጥ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን የሥልጠና ፕሮግራም አስጀመረች

​በፕሪቶሪያ የህዝብ አስተዳደር የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ሥልጠና ፕሮግራም የተጀመረ ሲሆን፣ በመክፈቻ ሥነ-ስርዓት ላይ ከሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ የብሔራዊ ኢኮኖሚ እና የሕዝብ አስተዳደር አካዳሚ የተወከሉ የልዑካን ቡድን ተገኝተዋል።

ይህ ለሳምንት የሚቆየው የአመራር ፕሮግራም ትኩረት የሚያደርግባቸው ነጥቦች፦

▫ ​ለዲጂታል ልማት የሚያስፈልጉ የሕግ እና የደንብ ማዕቀፎች፤
▫ ​የመንግሥት የቴክኖሎጂ መድረኮች፤
▫ ​የዘመናዊ ከተማ ሥርዓቶች፤
▫ ​ሰው ሠራሽ አስተውሎት እና የመረጃ አያያዝ በመንግሥት የሥራ ዘርፍ እና
▫ ​በዜጎች ላይ ያተኮሩ አገልግሎቶች የዲጂታል ግብረ-መልስ አሰጣጥ ዘዴዎች ይገኙበታል።

የብሔራዊ የመንግሥት ትምህርት ቤት ተጠባባቂ ርዕሰ መምህር ፊንዲሌ ምኩዋናዚ ስለ ፕሮግራሙ የሰጡትን አስተያየት ለማየት ቪዲዮውን ይከታተሉ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0