የእስራኤል ጦር በደቡብ ሊባኖስ የምትገኘውን ቢንት ጅቤል ከተማን መክበቡን የጦር ኃይሉ ቃል አቀባይ አስታወቁ

ሰብስክራይብ

የእስራኤል ጦር በደቡብ ሊባኖስ የምትገኘውን ቢንት ጅቤል ከተማን መክበቡን የጦር ኃይሉ ቃል አቀባይ አስታወቁ  

አቪቻይ አድራይ በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው ላይ እንደፃፉት፣ "ባለፈው ሳምንት የእስራኤል ጦር የቢንት ጅቤልን ከተማ የመክበብ ስራውን አጠናቅቆ ጥቃት የሰነዘረ ሲሆን፤ በዚህም ወቅት በተደረጉ የፊት ለፊት እና የአየር ላይ ውጊያዎች ከ100 በላይ የሂዝቦላ ታጣቂዎች ተገድለዋል።"

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0