https://amh.sputniknews.africa/20260413/3772654.html
አትሌት ሹሬ ደሚሴ በፓሪስ ማራቶን አዲስ የክብረ ወሰን አስመዘገበች
አትሌት ሹሬ ደሚሴ በፓሪስ ማራቶን አዲስ የክብረ ወሰን አስመዘገበች
Sputnik አፍሪካ
አትሌት ሹሬ ደሚሴ በፓሪስ ማራቶን አዲስ የክብረ ወሰን አስመዘገበችበዓለም ላይ ካሉ ታላላቅ የማራቶን ውድድሮች አንዱ በሆነው የፓሪስ ማራቶን፣ ሹሬ ርቀቱን ለመጨረስ የፈጀባት ጊዜ 2 ሰዓት ከ18 ደቂቃ ከ34 ሰከንድ መሆኑን የውድድሩ ድህረ ገጽ... 13.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-13T17:48+0300
2026-04-13T17:48+0300
2026-04-13T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/0d/3772501_0:438:720:843_1920x0_80_0_0_835d47a47139305706b586250c1e8e0c.jpg
አትሌት ሹሬ ደሚሴ በፓሪስ ማራቶን አዲስ የክብረ ወሰን አስመዘገበችበዓለም ላይ ካሉ ታላላቅ የማራቶን ውድድሮች አንዱ በሆነው የፓሪስ ማራቶን፣ ሹሬ ርቀቱን ለመጨረስ የፈጀባት ጊዜ 2 ሰዓት ከ18 ደቂቃ ከ34 ሰከንድ መሆኑን የውድድሩ ድህረ ገጽ አስነብቧል።"የ30 ዓመቷ አትሌት ሹሬ ያስመዘገበችው ይህ ክብረ ወሰን፣ እ.ኤ.አ. በ2022 በኬንያዊቷ አትሌት ጁዲት ጄፕተም ኮሪር ተይዞ የነበረውን የውድድሩን ክብረ ወሰን በአንድ ደቂቃ ከሰላሳ ሰከንድ ገደማ ያሻሻለ ነበር።" ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አትሌት ሹሬ ደሚሴ በፓሪስ ማራቶን አዲስ የክብረ ወሰን አስመዘገበች
Sputnik አፍሪካ
አትሌት ሹሬ ደሚሴ በፓሪስ ማራቶን አዲስ የክብረ ወሰን አስመዘገበች
2026-04-13T17:48+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/0d/3772501_0:370:720:910_1920x0_80_0_0_b8b00663864f3c01e22ce39038ec574c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አትሌት ሹሬ ደሚሴ በፓሪስ ማራቶን አዲስ የክብረ ወሰን አስመዘገበች
17:48 13.04.2026 (የተሻሻለ: 17:54 13.04.2026) አትሌት ሹሬ ደሚሴ በፓሪስ ማራቶን አዲስ የክብረ ወሰን አስመዘገበች
በዓለም ላይ ካሉ ታላላቅ የማራቶን ውድድሮች አንዱ በሆነው የፓሪስ ማራቶን፣ ሹሬ ርቀቱን ለመጨረስ የፈጀባት ጊዜ 2 ሰዓት ከ18 ደቂቃ ከ34 ሰከንድ መሆኑን የውድድሩ ድህረ ገጽ አስነብቧል።
"የ30 ዓመቷ አትሌት ሹሬ ያስመዘገበችው ይህ ክብረ ወሰን፣ እ.ኤ.አ. በ2022 በኬንያዊቷ አትሌት ጁዲት ጄፕተም ኮሪር ተይዞ የነበረውን የውድድሩን ክብረ ወሰን በአንድ ደቂቃ ከሰላሳ ሰከንድ ገደማ ያሻሻለ ነበር።"
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X