ቴህራን በድርድሩ የዋሽንግተንን ቅድመ ሁኔታዎች ካልተቀበለች አሜሪካ በኢራን ላይ የምታደርገውን ጥቃት ትቀጥላለች - ትራምፕ

ሰብስክራይብ

ቴህራን በድርድሩ የዋሽንግተንን ቅድመ ሁኔታዎች ካልተቀበለች አሜሪካ በኢራን ላይ የምታደርገውን ጥቃት ትቀጥላለች - ትራምፕ

የአሜሪካው መሪ ካስተላለፏቸው መልዕክቶች ዋና ዋና ነጥቦች፡-

​▪ ትራምፕ ኢራን በቅርቡ የኒውክሌር ፍላጎቷን እንደምትተው ያምናሉ፡፡

▪ ኔቶ፣ የኮሪያ ሪፐብሊክ እና ጃፓን ዋሽንግተን እርዳታ በሚያስፈልጋት ጊዜ ድጋፍ እየሰጡ እንዳልሆነ ገልጸዋል፡፡

▪ የኔቶ አባል ሀገራት በሆርሙዝ ወሽመጥ ጉዳይ አሜሪካን ለመርዳት ፍላጎት እንዳላቸው ፕሬዝዳንቱ አረጋግጠዋል፡፡

▪ ትራምፕ በአሜሪካ የነዳጅ ዋጋ እስከ መጪው ህዳር መጨረሻ የአጋማሽ ዘመን ምርጫ ድረስ ይበልጥ ሊጨምር እንደሚችል አምነዋል፡፡

▪ ፕሬዝዳንቱ ከኢራን ጋር እየተደረገ ያለው ድርድር ድባብ "ወዳጃዊ" እንደሆነ ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0