በኡጋንዳ የሚገኙ ቺምፓንዚዎች ረጅም ጊዜ የፈጀ 'የእርስ በርስ ጦርነት' ውስጥ መሆናቸው ተገለጸ

ሰብስክራይብ

በኡጋንዳ የሚገኙ ቺምፓንዚዎች ረጅም ጊዜ የፈጀ 'የእርስ በርስ ጦርነት' ውስጥ መሆናቸው ተገለጸ

​በኡጋንዳ ኪባሌ ብሔራዊ ፓርክ የሚገኝ የቺምፓንዚዎች ማኅበር (መንጋ) እ.አ.አ በ1995 ለሁለት ከተከፈለ በኋላ በቀጠለ ግጭት ውስጥ እንደሚገኝ ከቴክሳስ ዩኒቨርሲቲ የተገኘ የጥናት ቡድን አስታውቋል።

​ፀቡ በተለይ እ.አ.አ በ2014 ተባብሶ የቀጠለ ሲሆን፣ ለዚህም ምክንያቶች ናቸው የተባሉ ነጥቦች በጥናቱ ተለይተዋል፦

🟠 የምግብ ፉክክር፣ በቡድኑ አባላት ብዛት ምክንያት የተፈጠረ ከፍተኛ የምግብ እጥረት፣ 

🟠በወንዶቹ መካከል የመራባት ፉክክር፣

🟠 የማኅበራዊ ትስስር መቋረጥ፣ በእ.ኤ.አ በ2014 በርካታ ጎልማሳ ወንድ እና አንዲት ሴት ቺምፓንዚዎች መሞት ማኅበራዊ ትስስሩን ማናግት፣

🟠 የመሪ ለውጥ፣ በጎርጎሮሳዊያኑ 2015 የተደረገው የቡድን መሪ ለውጥ ጥቃቶችን ሊያባብስ መቻሉ፣

🟠 የመተንፈሻ አካል ወረርሽኝ፣ 25 ቺምፓንዚዎችን የገደለ ወረርሽኝ መከሰቱ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0