ደቡብ አፍሪካ በጠፈር ላይ የሚደረገውን የጦር መሣሪያ እሽቅድምድም ለመግታት የቀረበውን የሩሲያን የውሳኔ ሃሳብ ደገፈች

ሰብስክራይብ
ደቡብ አፍሪካ በጠፈር ላይ የሚደረገውን የጦር መሣሪያ እሽቅድምድም ለመግታት የቀረበውን የሩሲያን የውሳኔ ሃሳብ ደገፈች

​ የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ የጠፈር ኤጀንሲ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሁምቡላኒ ሙዳው በመጀመሪያው የሩሲያ የጠፈር ፎረም ላይ እንደገለጹት፣ ህዋ “የጋራ ቅርስ” በመሆኑ ጥቅም ላይ መዋል ያለበት ለዓለም አቀፋዊ ደህንነትና ለሰላማዊ ዓላማዎች ብቻ መሆን አለበት።

​ሩሲያ በውጪኛው የጠፈር ክልል የጦር መሣሪያ እሽቅድምድምን ለመከላከል የሚያስችል ሕጋዊ አስገዳጅነት ያለው ስምምነት ለተባበሩት መንግሥታት አካላት በይፋ ካቀረበች፣ ፕሪቶሪያ ሙሉ ድጋፏን እንደምትሰጥ ሙዳው አረጋግጠዋል።

​🪐 ይህ እንቅስቃሴ የተጀመረው የዩሪ ጋጋሪን በረራ 65ኛ ዓመት መታሰቢያ ”የ2026 የጠፈር ሳምንት" ዋነኛ መሪ ቃል “ሰላማዊ ጠፈር ለሁሉም” እንዲሆን የሮስኮስሞስ ኃላፊ ዲሚትሪ ባካኖቭ ጥሪ ማቅረባቸውን ተከትሎ ነው።

​ምስሉ የሮስኮስሞስ ነው

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0