ሶቪዬት ሕብረት የአፍሪካን የጠፈር ጉዞ አቅጣጫ እንዴት ቀየረችው? የደቡብ አፍሪካ ባለሙያ ማብራሪያ

ሰብስክራይብ
ሶቪዬት ሕብረት የአፍሪካን የጠፈር ጉዞ አቅጣጫ እንዴት ቀየረችው? የደቡብ አፍሪካ ባለሙያ ማብራሪያ


​"የሶቪዬት ሕብረት ቀደም ብላ በአፍሪካ የጠፈር አጀንዳን ማራመዷ፣ የጠፈር ቴክኖሎጂ የሰውን አቅም ለማሳደግ ካሉን እጅግ ጠንካራ መሳሪያዎች አንዱ መሆኑን በማረጋገጥ የጉዟችንን አቅጣጫ መሠረታዊ በሆነ መልኩ ቀይሮታል" ሲሉ በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን መምሪያ የጠፈር ሥርዓቶች ምክትል ዳይሬክተር ፊኪስዋ ማጆላ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።


ባለሙያዋ በሚከተሉት ነጥቦች መካከል ያለውን ልዩነት ጠቁመዋል፦

የሶቪዬት "የጋራ በረራ ፍልስፍና"

የምዕራባውያን "ያለፈው ዘመን ጥቅም ተኮር ሞዴሎች"።

​ በዋናነት በአፍሪካውያን አእምሮ ላይ የሚያተኩረው የፓን-አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ የጠፈር ሳይንስ ኢንስቲትዩት፣ "ለሰው ኃይል ልማት እንደ አኅጉራዊ መሣሪያ አስፈላጊ ይሆናል" ሲሉም አክለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0