https://amh.sputniknews.africa/20260411/3760910.html
የዩክሬን ጦር ኃይሎች የፋሲካ የተኩስ አቁምን ጣሰ፤ በዚህም አንድ ሲቪል ተጎድቷል - የአካባቢው ባለሥልጣናት
የዩክሬን ጦር ኃይሎች የፋሲካ የተኩስ አቁምን ጣሰ፤ በዚህም አንድ ሲቪል ተጎድቷል - የአካባቢው ባለሥልጣናት
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ጦር ኃይሎች የፋሲካ የተኩስ አቁምን ጣሰ፤ በዚህም አንድ ሲቪል ተጎድቷል - የአካባቢው ባለሥልጣናትጥቃቱ የተፈጸመው በኖቫ ካክሆቭካ ከተማ ላይ መሆኑን የከተማዋ ተጠባባቂ አስተዳዳሪ ቭላድሚር ኦጋኔሶቭ ገልጸዋል።እንደ ባለሥልጣኑ ገለጻ፣... 11.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-11T17:52+0300
2026-04-11T17:52+0300
2026-04-11T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3760910.jpg?1775919243
የዩክሬን ጦር ኃይሎች የፋሲካ የተኩስ አቁምን ጣሰ፤ በዚህም አንድ ሲቪል ተጎድቷል - የአካባቢው ባለሥልጣናትጥቃቱ የተፈጸመው በኖቫ ካክሆቭካ ከተማ ላይ መሆኑን የከተማዋ ተጠባባቂ አስተዳዳሪ ቭላድሚር ኦጋኔሶቭ ገልጸዋል።እንደ ባለሥልጣኑ ገለጻ፣ በዛሬው ዕለት በከተማዋ ውስጥ የነበረው የድሮን እንቅስቃሴ ተባብሶ የታየ ሲሆን፣ በተፈፀመ ጥቃም ሦስት ተሽከርካሪዎች እና አንድ መኖሪያ ቤት ላይ ጉዳት ደርሷል። በተጨማሪም ያልፈነዱ ፈንጂዎችን የያዙ ሦስት ድሮኖች ተገኝተው እንዲከሽፉ ተደርጓል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዩክሬን ጦር ኃይሎች የፋሲካ የተኩስ አቁምን ጣሰ፤ በዚህም አንድ ሲቪል ተጎድቷል - የአካባቢው ባለሥልጣናት
17:52 11.04.2026 (የተሻሻለ: 17:54 11.04.2026) የዩክሬን ጦር ኃይሎች የፋሲካ የተኩስ አቁምን ጣሰ፤ በዚህም አንድ ሲቪል ተጎድቷል - የአካባቢው ባለሥልጣናት
ጥቃቱ የተፈጸመው በኖቫ ካክሆቭካ ከተማ ላይ መሆኑን የከተማዋ ተጠባባቂ አስተዳዳሪ ቭላድሚር ኦጋኔሶቭ ገልጸዋል።
እንደ ባለሥልጣኑ ገለጻ፣ በዛሬው ዕለት በከተማዋ ውስጥ የነበረው የድሮን እንቅስቃሴ ተባብሶ የታየ ሲሆን፣ በተፈፀመ ጥቃም ሦስት ተሽከርካሪዎች እና አንድ መኖሪያ ቤት ላይ ጉዳት ደርሷል። በተጨማሪም ያልፈነዱ ፈንጂዎችን የያዙ ሦስት ድሮኖች ተገኝተው እንዲከሽፉ ተደርጓል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X