https://amh.sputniknews.africa/20260411/3760874.html
የአፍሪካ ሕብረት የጂቡቲው ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦመር ጊሌ በድጋሚ በመመረጣቸው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈ
የአፍሪካ ሕብረት የጂቡቲው ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦመር ጊሌ በድጋሚ በመመረጣቸው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሕብረት የጂቡቲው ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦመር ጊሌ በድጋሚ በመመረጣቸው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈ የሕብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር መሀሙድ አሊ ዩሱፍ፣ የጅቡቲ የምርጫ ባለስልጣናት ይፋ ያደረጉትን የፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ውጤት በበጎ... 11.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-11T17:30+0300
2026-04-11T17:30+0300
2026-04-11T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3760874.jpg?1775918043
የአፍሪካ ሕብረት የጂቡቲው ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦመር ጊሌ በድጋሚ በመመረጣቸው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈ የሕብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር መሀሙድ አሊ ዩሱፍ፣ የጅቡቲ የምርጫ ባለስልጣናት ይፋ ያደረጉትን የፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ውጤት በበጎ ተቀብለዋል።ሊቀመንበሩ የጅቡቲ ህዝብ በምርጫው ወቅት ላሳየው ሰላማዊ ተሳትፎ አድናቆታቸውን የገለጹ ሲሆን፣ ይህም ለዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ፣ ለመረጋጋት እና ለሀገራዊ አንድነት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተውበታል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ሕብረት የጂቡቲው ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦመር ጊሌ በድጋሚ በመመረጣቸው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈ
17:30 11.04.2026 (የተሻሻለ: 17:34 11.04.2026) የአፍሪካ ሕብረት የጂቡቲው ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦመር ጊሌ በድጋሚ በመመረጣቸው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈ
የሕብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር መሀሙድ አሊ ዩሱፍ፣ የጅቡቲ የምርጫ ባለስልጣናት ይፋ ያደረጉትን የፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ውጤት በበጎ ተቀብለዋል።
ሊቀመንበሩ የጅቡቲ ህዝብ በምርጫው ወቅት ላሳየው ሰላማዊ ተሳትፎ አድናቆታቸውን የገለጹ ሲሆን፣ ይህም ለዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ፣ ለመረጋጋት እና ለሀገራዊ አንድነት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተውበታል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X