https://amh.sputniknews.africa/20260411/3760176.html
በፑቲን የታወጀው የፋሲካ የተኩስ አቁም መተግበር ተጀመረ፤ እስከ ሰኞም ይቆያል
በፑቲን የታወጀው የፋሲካ የተኩስ አቁም መተግበር ተጀመረ፤ እስከ ሰኞም ይቆያል
Sputnik አፍሪካ
በፑቲን የታወጀው የፋሲካ የተኩስ አቁም መተግበር ተጀመረ፤ እስከ ሰኞም ይቆያል ሩሲያ፣ ዩክሬንም በተመሳሳይ እርምጃ ወታደራዊ እንቅስቃሴዎቿን እንደምታቆም ትጠብቃለች። የሩሲያ ኃይሎች በንቃት እንዲከታተሉ እና ከጠላት ወገን ሊሰነዘሩ የሚችሉ ማናቸውንም... 11.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-11T16:42+0300
2026-04-11T16:42+0300
2026-04-11T16:45+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/0b/3760228_0:52:1001:615_1920x0_80_0_0_bf573ae4725e1720e6d9d9636e7a7208.jpg
በፑቲን የታወጀው የፋሲካ የተኩስ አቁም መተግበር ተጀመረ፤ እስከ ሰኞም ይቆያል ሩሲያ፣ ዩክሬንም በተመሳሳይ እርምጃ ወታደራዊ እንቅስቃሴዎቿን እንደምታቆም ትጠብቃለች። የሩሲያ ኃይሎች በንቃት እንዲከታተሉ እና ከጠላት ወገን ሊሰነዘሩ የሚችሉ ማናቸውንም ትንኮሳዎች ለመመከት ዝግጁ እንዲሆኑ መመሪያ ተሰጥቷቸዋል። ባለፈው ዓመትም ሩሲያ ተመሳሳይ የፋሲካ የተኩስ አቁም አውጃ የነበረ ሲሆን፣ የዩክሬን አገዛዝ መሪም የተቀበሉት መሆኑ ተነግሮ ነበር። ይሁን እንጂ የተኩስ አቁም ጊዜው ካበቃ በኋላ፣ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ዩክሬን ከ4,900 በላይ ጥሰቶችን መፈጸሟን ሪፖርት አድርጓል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/0b/3760228_55:0:944:667_1920x0_80_0_0_49187543df215b85f787c8c15017cfe8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በፑቲን የታወጀው የፋሲካ የተኩስ አቁም መተግበር ተጀመረ፤ እስከ ሰኞም ይቆያል
16:42 11.04.2026 (የተሻሻለ: 16:45 11.04.2026) በፑቲን የታወጀው የፋሲካ የተኩስ አቁም መተግበር ተጀመረ፤ እስከ ሰኞም ይቆያል ሩሲያ፣ ዩክሬንም በተመሳሳይ እርምጃ ወታደራዊ እንቅስቃሴዎቿን እንደምታቆም ትጠብቃለች። የሩሲያ ኃይሎች በንቃት እንዲከታተሉ እና ከጠላት ወገን ሊሰነዘሩ የሚችሉ ማናቸውንም ትንኮሳዎች ለመመከት ዝግጁ እንዲሆኑ መመሪያ ተሰጥቷቸዋል።
ባለፈው ዓመትም ሩሲያ ተመሳሳይ የፋሲካ የተኩስ አቁም አውጃ የነበረ ሲሆን፣ የዩክሬን አገዛዝ መሪም የተቀበሉት መሆኑ ተነግሮ ነበር። ይሁን እንጂ የተኩስ አቁም ጊዜው ካበቃ በኋላ፣ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ዩክሬን ከ4,900 በላይ ጥሰቶችን መፈጸሟን
ሪፖርት አድርጓል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X