በኢየሩሳሌም በሚገኘው ቅዱስ መቃብር ቤተ- ክርስቲያን ቅዱስ እሳት ወረደ

ሰብስክራይብ

በኢየሩሳሌም በሚገኘው ቅዱስ መቃብር ቤተ- ክርስቲያን ቅዱስ እሳት ወረደ

​ እንደ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች እምነትና ሥርዓት፣ "ቅዱስ እሳት" በየዓመቱ በኦርቶዶክስ ክርስትያኖች ፋሲካ ዋዜማ በኢየሩሳሌም በሚገኘው የጌታ መቃብር ላይ በተአምራዊ ሁኔታ የሚበራ ልዩ ነበልባል ነው።

​  ይህ ነበልባል ለምእመናን የሚታደል ሲሆን፣ በተለያዩ አገራት ለሚገኙ የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናትም ይላካል።

ከማኅበራዊ የትስስር ገፆች የተገኙ ቪዲዮዎች

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0